እንኳን ሞት አለልህ!

መኖሩን እያወክ ሞት ቆሞ ተደጅህ፣ ጭራቅ ያገለገልክ ተገዝተህ በሆድህ፣ መሞት ባይኖርማ ባህር ደም በጠጣህ፣ ንጹሑን ፃድቁን በካራ አሳርደህ! እርጉዝ በጎራዴ በጦቦያ አስመትረህ፣ ፖለቲካ ዝሙት መደመር አጡዘህ፣ አምላክን ህሊናን ልቡናን የጎዳህ፣ ሁሉን የማይተወው

More

በሬ ሆይ! – በላይነህ አባተ

የዚች ዓለም ተንኮል ቁማሯ ተገባህ፣ ለቅዱሳን ሲኦል ለእርኩሳን ገነት ናት፡፡ ስለዚህ ተምድር እንዳይጠፋ ዘርህ፣ በጋማ ከብት መሐል ቅዱስ መሆን ይብቃህ፡፡ ዘርጥጦ ሊጥልህ ሊሰብር ወርችህን፣ ታመህ በረት ስትውል ሊግጥም ሜዳውን፣ ጉድጓዱን ሸፍኖ እያሳዬ

More

ዱሩ ቤቴ !! ( አሥራደው ከካናዳ )

እገባለሁ ጫካ – እገባለሁ ዱር፤ የበደልን ገፈት – ስጋት ከምኖር፤ አትገባም ወይ ጫካ – አትገባም ወይ ዱር፤ ተቀጥላ ዜጋ – ሆነህ ከመኖር :: ትናንትም ተበዳይ – ዛሬም ጦም አዳሪ፤ የበይ ተመልካች – የጅቦች ገባሪ፤ የሃብቱ ተመጽዋች

More

ለፋኖ ጣፊለት! – በላይነህ አባተ

በአገርሽ ተከብረሽ መኖርን ተፈለግሽ ፣ ጡርቂና መለኮ መከተሉን ትተሽ፣ ሳትውይ ሳታድሪ ቆንጆ ፋኖን ምረጭ፡፡ ባንዳና ከሀዲን ዛሬውኑ ፈተሽ፣ ከፋኖ ዝናር ላይ ዋይ ተጠምጥመሽ፡፡ አሳማ ሆዳሙን በእርግጫ አፈንድተሽ፣ ተፋኖ ደረት ላይ ተጣበቂ ዘለሽ!

More
/

 አብይ፣ አምሳያ ይሁዳ

አንተ የመስቀል ስር ደላላ፣ ስምህ የተባለ ይሁዳ መች ፍቅር ታውቃለህና ወዳጆችህን ደጋግመህ ክዳ፡፡ የቃልኪዳን ቀለበት አስርሃል፣ ሃብልም አጥልቀህ ነበር ለጓዶችህ ያው ለአመልህ ነው እንጂ መቼና የት ፍቅር ታውቀለህ? ትምላለህ በፍቅር አምላክ ስም፣

More

ሰማእት ሁን ካህን!

መጣፉ ያዝዛል እንድትገጥም ሰይጣንን፣ ተሕዝብ እንድትነቅለው ነግንገህ ቁንጮውን፣ ለእምነትህ ለአገርህ ሰማእት ሁን ካህን! ቀጥ ብለህ ተከል ጴጥሮስን አድማሱን፣ ፈለገ ሚካኤል የቴዎፍሎስ ዱካን፣ ቤተክሲያን የሚንድ ጨፍጫፊ ምእመናን፣ የከፋ አምስት ዘመን ዳግም ሲመጣብን፡፡ እንኳንና

More
/

የጸጋዬ ገብረ መድኅን አፈር ትናገር!

ፀጋዬ ወ-ገብረ መድኅን ዘ-ትውልደ አምቦ፤ ቅኔን የዘረፈ በሰምና ወርቅ አጅቦ፤ አገር ጠብቆ ወገን አቀራርቦ፤ አርጓል በገነት ቀስተደመና ደርቦ። አምቦ የፀጋዬ አፈር ትናገር፤ ስለእውነት ትመስክር፤ አፈሯ አንድ ነው ወይስ ዥንጉርጉር፤ እውን ታፈራለች ጣፋጭ

More

አዲሳባ ገንፍል!

እስከ መቼ ጥደው ያንፈቀፍቁሃል፣ ስንት ዘመን ቀቅለው ንፍርቅ ያረጉሃል፣ አዲሳባ ገንፍል እሳት በዝቶብሃል! ተቤትህ አውጥተው መንገድ ጥለውሃል፣ የግዛትን ቀንበር በጫንቃህ ጭነዋል፣ ሲፈልጉ እንደ በግ ጎትተው ያስሩሃል፣ ሰውነትን ገፈው ግዑዝ አርገውሃል! በራራ አዲሳባ

More

ቆንጆ ፋኖን ምረጭ! – በላይነህ አባተ

በአገርሽ ተከብረሽ መኖርን ተፈለግሽ ፣ ጡርቂና መለኮ መከተሉን ትተሽ፣ ሳትውይ ሳታድሪ ቆንጆ ፋኖን ምረጭ፡፡ ልፍስፍስ እያለ ባልሽ ታስቸገረሽ፣ ለፋኖ ጣፊለት ና! ጥለፈኝ ብለሽ! ባንዳና ከሀዲን ዛሬውኑ ፈተሽ፣ ከፋኖ ዝናር ላይ ዋይ ተጠምጥመሽ፡፡

More

እሳትና ውሀ – አልማዝ አሸናፊ

ከአልማዝ አሸናፊ IMZZASSEFA5@GMAIL.COM WYOMING, USA ፀሐፊውን ወይም ፀሀፊዎቹን ባላውቅም ኢትዮጵያና ሕዝቦቿ ዛሬ ያሉበትን አስከፊ ሁኔታ የሚጦቁሙትን እነዚህን ገራሚ አጭር ግጥሞች ለዚህ ዌብሳይት አንባቢዎች ማካፈል ወደድኩኝ:: ———————————————- እሳትና ውሀ የታፈነ ውሀ – በብረት

More

ዳር-አገሩ አማራ ስንቅ አዘጋጅቷል ወይ!

አማን ነወይ አገር፣ ቅዬውና አድባሩ፤ አማራ አማን ነወይ፣ ጎልማሳው ወጣቱ፣ ዘሬን አታጠፉም ሲል በመነሳቱ፣ የቱርክ ዱባይ ድሮን የሚዘንብበቱ፣ በአጥንቱ ካስማነት ባቆማት አገሩ! አማን ነወይ ሎሌው ባንዳስ አማን ነወይ፣ ንስሃ ውስጥ ገብቶ ልብን

More

አርበኛ ሁን ካህን!

መጣፉ ያዝዛል እንድትገጥም ሰይጣንን፣ ተሕዝብ እንድትነቅለው ነግንገህ ቁንጮውን፣ ሳትውል ሳታድር አርበኛ ሁን ካህን! ፈለግን ተከል የጴጥሮስ አድማሱን፣ ክፉ አምስት ዘመን ዳግም ሲመጣብን፡፡ እንኳንና ሕዝቡ እንዳትገዛ ምድር፣ በግዝት መሀላ በጸሎት ውል እሰር፣ ጭራቅ

More
1 2 3 17