የደቡባ አፍሪካ ስምምነት ሲፈረም ሰላም ያመጣል፣ የትግራይ ህዝብ ከከበባ ይወጣል፣ በትግራይ ልማት፣ ኢንቨስትመንት፣ ንግድ የመሳሰሉ ኢኮኖሚክ እንቅስቃሴዎች ይጠናከራሉ፣ የስራ እድሎች ይፈጠራሉ፣ በጦርነት በጣም የተጎዳ ማህበረሰብ ስለሆነ ህዝቡን የማቋቋም ስራ ይሰራል፣ ተፈናቃዮች ወደ
Moreየጋዛ ትምርት ላፍሪቃ፤ ያሜሪቃ የኑክሌር ስድነትና ያፍሪቃ ኑክሌር መታጠቅ አጣዳፊነት “We shouldn’t be spending a dime on humanitarian aid (in Gaza). It should be like Nagasaki and Hiroshima. Get it over
More“ጠላትህ ራሱን እያጠፋ ስታየው አታውከው።” “Never interfere with your enemy while he is in the process of destroying himself.” (ናፖሊዮን ቦናፓርት፣ Napoleon Bonaparte) “ጠላትህ ራሱን እያጠፋ ስታየው አታውከው።” “Never interfere with your enemy while he is in the
MoreApril 15, 2024 ጠገናው ጎሹ ከዘመን ጠገቡና እጅግ አስከፊ ከሆነው ፖለቲካ ወለድ መከራና ውርደት አዙሪት ሰብረን መውጣት ካለብን ሳናውቅ ያወቅን እየመሰለን ፣ ስለ ሰላም በማነብነብና በመዘመር ብቻ ከገዛ ራሳችን ግዙፍና መሪር ሃቅ የምናመልጥ እየመሰለን ፣ ሰላምን ስለሰበክንና
Moreከሞረሽ ወገኔ ዐማራ ድርጅት የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ የኦሮሞማው የብልጽግና መንግስት ከስሞኑ በአዲስ አበባ “መሐል ከተማ” በመባል የምትታወቀውን “ፒያሳና አካባቢዋን”፣ ታሪካዊ ገፅታ ያላቸውንና ለዘመናት የአንድነትና የሕብረት መገለጫ የሆኑቱን ሕንፃዎቿንና የንግድ ተቋማቶቿን እንደዚሁም የግለሰብ
Moreጠ/ሚ አብይ አንድ ነገር ተናጋሩ፡፡ አዳጣቸው ልበል? ነገሩ፣ ምን ያህል የጦርነት አቅማቸው ከፍተኛ እንደሆነ በትጥቅ ትግል ላይ ያሉ ተቃዋሚዎቻቸውን ለማሸማቀቅ የተናገሩት ነው፡፡ የሃገሪቱን ፕሮጀክቶች በጀት አጥፈው በአስር ቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ለጦርነት
Moreምስሎች : ከባንክሲ የመንገድ ላይ የጥበብ ሥራዎች የተዋስኳቸው:: መንደርደርያ : « The only thing we have to fear is fear itself. » Franklin D. Roosevelt « ልንፈራው የሚገባ ነገር ቢኖር፤ እራሱን ፍራቻን ብቻ ነው » ፍራንክሊን ሩዝቬልት
Moreበተረፈ ወርቁ (ዲ/ን) እንደ መንደርደሪያ ዓለምን ክፉኛ ባመሰቃቀለውና ሚሊዮኖች በገፍ ባለቁበት በአንደኛው የዓለም ጦርነት ወቅት አውሮፓውያኑ የተገበሩት አንድ ጊዜያዊ ተኩስ አቁም ነበር፡፡ ይህ የተኩስ አቁም ‹‹the Christmas Truce/የልደት በዓል ጊዜያዊ የተኩስ ማቆም›› በመባል ይታወቃል፡፡ መነሻውም
Moreቀላሉ ነገር፤ እኔ የምፈልገውን ይሆናል ብሎ መተንበይ ነው።ሀቁ ግን በጣም የተወሳሰበና ጠለቅ ያለ ምልከታን የሚጠይቅ ነው።ከአራት ዓመታት በኋላ አገራችን ውስጥ ሊከተል የሚችለውን እውነታ ወዲህ ሆኖ ለመተንበይ፤ ብዙ በአገራችን የፖለቲካ ሂደት ውስጥ ያሉ
More(ለሪፖርተር ጋዜጣ እንደጻፈው) የኢትዮጵያ ተማሪዎች እንቅስቃሴ እ.ኤ.አ. ከ 1950-1975 ‹‹… ጭንቅ ብሎኛል ኢትዮጵያዊ ማን ነው? ወጣት ሽማግሌው አገር ሲጠየቅ፤ አንዱ ጐጃም ነኝ ሲል ሌላው በጌምድር፤ አንዱ ኤርትራ ሲል ሌላው ተጉለት፤ አንዱ መንዝ ነኝ ሲል ሌላው ጋሙ ጐፋ፤ ኢትዮጵያዊ ነኝ ባይ ብፈልገው ጠፋ፤ እስቲ አዋቂዎች እናንተ ንገሩኝ፤ እኔን ያስጨነቀው ኢትዮጵያዊው ማን ነው…?!›› (በ1950ዎቹ በዛን ጊዜው ቀ.ኃ.ሥ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ፤ የአሁኑ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ የነበረው ኢብሳ
MoreMarch 31, 2024 ጠገናው ጎሹ ይህንን እንደ ርዕሰ ጉዳይ የተጠቀምኩበትን አባባል የወሰድኩት ለእኩያን የጎሳ አጥንት ስሌት ፖለቲካ ቁማርተኞች በሽፋን ሰጭነት ያገለግል ዘንድ የተቋቋመውና ከተሰጠው የሥስት ዓመታት ተልእኮ አንድ ዓመት ብቻ የቀረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን (The Ethiopian National Dialogue Commission) ተብየው በዋና ኮሚሽነሩ (ሰብሳቢው) ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በኩል
Moreኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY (ክፍል ሁለት) ፂዮን ዘማርያም (ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY) ‹‹የኦሮሙማን ጠቅላይ ጦር ሠፈር አውድም!!! Bombard the Orommuma Headquarter!!!›› ‹‹አማራን አደህይቶ መግዛት መርሃ-ግብር!!!››ፊንፊኔ፣ቢሸፉቱ፣አዳማ፣ ሻሸመኔ፣ኦሮሙማ በሰማይ ሲያይሽ ዋለ! ‹‹በሚፈርስ ከተማ ……….ነጋሪት ቢጎሰም………….አይሰማ!!!›› ‹‹የማን ቤት ፈርሷ፣ የማን ሊበጅ
Moreኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY ፂዮን ዘማርያም (ኢት-ኢኮኖሚ /ET- ECONOMY) ‹‹የኦሮሙማን ጠቅላይ ጦር ሠፈር አውድም!!! Bombard the Orommuma Headquarter!!!›› ‹‹የማን ቤት ፈርሷ፣ የማን ሊበጅ የአውሬ መፈንጫ፣ ይሆናል እንጅ›› የደም መሬት፡ የአማራ ፋኖ በኦነሬል አብይ አህመድ የኦህዴድ ብልፅግና
Moreለአቶ ኤፍሬም ማዴቦ የዛሬዋ ኢትዮጵያ ዋናው ችግር ምንድነው? ብሎ ለጠየቀውና “መልስም ለመስጠት ለመኮረው” የተሰጠ ትችታዊና ሳይንሳዊ ሀተታ መልስ!! ቁጥር ፪
የዛሬዋ ኢትዮጵያ ትልቁ ችግር ሳይንሳዊ ዕውቀት ጋር አለመተዋወቅ፣ የንቃተ–ህሊና አለመኖር ወይም አለመዳበር፣ ጥያቄ ለመጠየቅ ያለመቻል ችግር ነው! ለአቶ ኤፍሬም ማዴቦ የዛሬዋ ኢትዮጵያ ዋናው ችግር ምንድነው? ብሎ ለጠየቀውና “መልስም ለመስጠት ለመኮረው” የተሰጠ ትችታዊና ሳይንሳዊ ሀተታ መልስ!! ቁጥር ፪ Sometime people don`t want to hear the truth because they don`t want their illusion destroyed. (Friedrich Nietzsche)
More