መጋቢት 5 ቀን 2014 ዓ/ም ቀሲስ አስተርአየ nigatuasteraye@gmail.com እውነትን ይዞ በፊታቸው የቆመ ሰው ባለመኖሩ ብጹዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ መርቆርዮስ አፋቸውን አፍነው በዝምታ ማረፋቸውን በሰማሁባት ወቅት አባቶቻችን ይህን የመሳሰሉትን ለዝክረታሪክ በሚያቀርቡበት ትውፊት መታሰቢያ ትሆን
Moreሙሉቀን መለሰ በቀድሞው ጎጃም ክፍለ ሀገር ዳማ ኪዳነምህረት በምትባል መንደር በ1946 ዓ, ም ተወለደ ። አስር ዓመት ሲሆነው ወላጅ እናቱ በሞት ስለተለዩት አዲስ አበባ የሚኖሩት አጎቱ ላስተምረው ብለው አመጡት ። ኮልፌ ጳውሎስ
Moreመስከረም፥፪፡ሺህ፡፲፬ ሎንዶን ከሰምና ወርቅ ክፍል ፩ `ኣዲስ~አበባ`፡ከተማን፡ለቅቄ፡የወጣሁት፥የ፡`ቀይ~ሽብሩ`፡እሳት፡እየተንቦገቦገ፤ ንፁሃን፡ እና፡ፍትሕ፡ ፈላጊዎች፤ በእየ፡ ስፍራው፥ ከአለ፡ ፍርድ፡ በሚፈጁበት፣ አስከፊ፥የምድር፡ ሲዖል፡ወቅት፡ ነበር። ወደ፡ ኋላዬ፡ ዘወር፡ ብዬ፡ የአለፈውን፣ ጥዬው፡ የወጣሁትን፡ ገሃነም፤ ለመገላመጥ፡ እንኳን፡ የሚያስችል፥የሰከነ፡ልቡና፡ አልነበረኝም። የዘመናት፡ሥቃይዋን፡ ምድር፥
Moreተቦርነ በየነ ከ 1931 – 2014 ዓ.ም ድምጻዊት ጠለላ ከበደ ከአርበኛ አባትዋ አቶ ከበደ ወርቄና ከእናቷ ወ/ሮ ደስታ ብሩ ከጣልያን ወራሪ ጋር ሲዋጉ ቆይተው ወደ ኬንያ ተሰደው ሲኖሩ ሲኦሎ በምትባል የኬንያ ከተማ
Moreለሰምና ወርቅ መጽሔት ስለሊቀ ሊቃውንት ጌታቸው ኀይሌ በምናነሳበት ጊዜ በተደጋጋሚ የተገለጠውን ታሪካቸውን ለመድገም ሳይሆን በተለይ ለሰምና ወርቅ ሁለ- ገብ የጥናትና የምርምር መጽሔት ያደረጉትን አስተዋጽዖ ከግል ታሪካቸው እንደ አንድ ምዕራፍ አድርገን ለማስተዋወቅ ከሚል ዓላማ
Moreህዳር 22 ቀን 1987 ዓ.ም የሥነ – ጽሑፍ መምሕር፣ ገጣሚ እና የተውኔት ጠቢቡ አንጋፋው ደራሲ ዳኛቸው ወርቁ በተወለደ በ 59 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩበት ዕለት ነበር። ➳ ስለደራሲ ዳኛቸው ወርቁ ህይወትና
More