መጋቢት 21 ቀን 1953 ዓ.ም #በዛሬዋ_ዕለት ከ 63 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን የታኅሣሥ ግርግር በመባል በታሪክ መዝገብ የሚታወቀውን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በግንባር ቀደምነት ያካሄዱት የነበሩት የክብር ዘበኛ አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል መንግሥቱ
Moreመጋቢት 12 ቀን 2016 ዓ/ም ቀሲስ አስተርአየ nigatuasteraye@gmail.com ለአድዋው የድል መታሰቢያ በሚረገው ድብሰባ ላይ ከቤተ ክርስቲያናችን አብነት መምህራን የሰማሁትን ለማካፈል ተጠይቄ ሳለ በቦታው ተገኜቼ ያዘጋጀሁትን ለማቅረብ ስላልተመቼኝ አላቀረብኩትም ነበር፡፡ ያዘጋጀሁት ጽሑፍ በእለቱ
Moreበተረፈ ወርቁ (ዲ/ን) በኢ.ኦ.ተ. ቤ/ክ የሰንበት ት/ቤቶች ማደራጃ ማኅበረ ቅዱሳን የመገናኛ ብዙኃን ጋዜጠኛ የሆነችው፤ እኅታችን መስከረም ጌታቸው፤ ከሰሞኑን ለዐድዋ ድል መታሰቢያ እንዲሆን በታነጸው ቤተ-መዘክርን/ሙዚየምን ምርቃት መሠረት በማድረግ በ‹ድሬ ቲዩብ› ላይ፤ ‹መፍትሔው ራስን
Moreየታሪክ ጥናት ለሕሙም አእምሮ ፍቱን መድኃኒት ነው። በእደ ማርያም እጅጉ ረታ ኢትዮጵያ ጥንታውያን ከሚባሉት ሀገሮች አንዷ ስትሆን፣ ከአምስት ሺህ ዓመት ያላነሰ ታሪክ አላት። በእነዚህ ዘመናት፣ ቀደምት አባቶቻችን ሠርተው፣ ትተውልን ካለፉት ሥራዎች መካከል
Moreየኢትዮጲያ ገዳማት እና የግብፅ ሴራ የመነኮሳቱ ገድል እንዳይረሳ!
Moreያልተነገሩ የአማራ ህዝብ ተረቶችን፣ ሚስጢራዊ እና የተረሱ ታሪክን ስንመረምር ስለ አማራ ህዝብ ያለን እወቀት እያደገ ይሄዳል። 70% በላይ የአፍሪካ ሰንሰላታማ ተራሮች መገኛ መሆኑ ፣ ውብ መልከአ ምድሩ፣ ዝናባማነቱና የወንዞች መፍለቂያ መሆኑ፣ በድንቅ
Moreኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትሩ እንደሚሉት አዲስ “የጋራ ትርክት” አያስፈልጋትም–የታሪክ ምሁሩ ፕሮፈሰር ሃይሌ ላሬቦ
More ሻቃ በልሁ (አባ ቆሮ) ይህ ቁመተ መለሎው የክቡር ዘበኛ ሙዚቀኞች የሰልፍ መሪው ሻቃ በልሁ ወራሪው ፋሺስት የኢጣሊያን ጦር የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ ህዝብ ላይ ያደረሰውን ዘግናኝ ጭፍጨፋ
Moreጥቅምት 22 ቀን 1923 ዓ.ም በዛሬዋ_ዕለት ከ 93 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የንግሥ በዓል ዋዜማ ፤ የንጉሠ ነገሥት የዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ሐውልት በመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን አጠገብ
More(አጭር የሕይወት ታሪክ) ወ/ሮ ውቢት አመንሲሳ ከእናታቸው ከወ/ሮ ዓለሚቱ ኡርጂ ከአባታቸው ከአቶ አመንሲሳ እዴላ ጥቅምት 5 ቀን 1946 ዓ.ም በነቀምቴ ከተማ ተወለዱ፡፡ የሕፃንነት ዕድገታቸውን በእናትና በአባታቸው ቤት በእንክብካቤ ካሳለፉ በኋላ ዕድሜያቸው ለትምህርት
More ” ቃል አይሞትም ይሏል እንጂ፥ እስትንፋስ ይሞታል ቅሉ ቃሌ በፅንሱ በነነ፥ እፍ አልሺውና በሽሉ።” ቃል ቃተተ ፲፱፻፶፮ ጸጋዬ ገብረ መድኅን *** እንደ ውቅያኖስ ጥልቅ የሆነውን ሰው በሕይወት ከማለፉ ጥቂት ጊዜ
Moreአፄ ዮሐንስ ማን ናቸው ? Abebaw Ayalew With Meaza Birru – ሸገር ካፌ
Moreፕሮፌሰር አስራት በጣም የምናከብረውና የምንፈራው በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የቀዶ ጥገና መምሕራችንና በኋላም ዲናችን የነበረ ፣ በቀዶ ጥገና ጥበቡና ለበሽተኞቹ በነበረው ልዩ እንክብካቤ ተምሳሊታችን አድርገን የምናደንቀው ልዩ ባለ ሞያ ነበር። ዶክተር አስራት አይኑም፣
Moreለሀገራቸው ከሰሩት ዓበይት ሥራዎች መካከል በጥቂቱ…. ▻ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረኮች ተገቢውን ውክልናና ጥቅም እንድታገኝ ያደረጉት ተጋድሎና ጀብድ ቀን በባቡር ፣ ሌሊት በመርከብ እንዲሁም በአውሮፕላን ያለእረፍት ለበርካታ ቀናት እየተጓዙ የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስጠበቅ
More