ከታሪክ ማህደር: ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድህን

ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድህን ቦዳ ተብላ በምትታውቅ አምቦ ከተማ በምትገኝ ተራራማ አካባቢ በወርሃ ነሐሴ 11ቀን 1928 ዓ.ም ተወለዱ። በአምቦ ማዕረገ ሕይወት ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ትምህርት ቤት ከዚያም ጄኔራል ዊንጌትና በአዲስ አበባ የንግድ ትምህርት

More

ከታሪክ ማህደር – ኔልሰን ማንዴላ በኢትዮጵያ

በታኅሣሥ አጋማሽ 1954 ዓ.ም በግርማዊ ንጉሠ ነገሥቱ ጥሪ ተደረገለትና በጥር መጀመሪያ ላይ አዲስ አበባ ገባ። ይህ ሰው በሦስት ወራት ከአንድ ሳምንት (በ98 ቀናት) ቆይታው ወቅት እጅግ የተጣበበ መርሐ ግብር እንደነበረበት ያስታውቃል። በጥር

More

መስከረም 26 ቀን 1928 ዓ.ም – እንደ ወጣ የቀረው ደራሲ የልደት ቀን ሲታወስ

ከ 88 ዓመት በፊት መስከረም 26 ቀን 1928 ዓ.ም አንጋፋው ደራሲ እና ጋዜጠኛ በዓሉ ግርማ ከህንዳዊ አባቱ እና ከኢትዮጵያዊ እናቱ በኢሊባቡር ሀገር ሲጴ በምትባል ስፍራ የተወለደው ዕለት ነበር። ⩩ የበዓሉ ወላጆች የበአሉ

More

ግራኝ አህመድ

በተለምዶው ግራኝ አህመድ ተብሎ የሚታወቀው የጦር መሪ ሙሉ ስሙ ኢማም አህመድ ኢብን ኢብራሂም አልጋዚ ሲሆን የኖረውም ከ1507 እስክ ታህሳስ 21፣ 1543 እ.ኤ.አ ነበር። በዘመኑ በእስልምና ሃይማኖት የኢማምነት ደረጃ የደረሰ ሲሆን የአዳል ግዛት

More

ኦርማኒያ እስከ ኦሮሚያ፣ ደረጀ ተፈራ (የግል ምልከታ)

ኦርማኒያ  እስከ  ኦሮሚያ፣ ደረጀ ተፈራ (የግል ምልከታ) መግቢያ፣ እንደሚታወቀው አውሮፓውያን በተለያዩዘመናት በእምነት ስም፣ በአሳሽነት (Exploration)፣ በጎብኚነት፣ በዲፕሎማትማዕረግ እና በመሳሰሉት ሽፋን ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ሃገራችንን በመሰለል ለቅኝ ገዥ መንግስቶቻቸው መረጃ ያስተላልፉ የነበረ ሲሆን ከስለላው

More

የወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት እውነታዎች (ከታሪክ፣ ከሕግ እና ከስነ ሕዝብ ምህንድስና አንጻር)

በቴዎድሮስ ታደሰ በለይ (ጥናታዊ ጽሁፍ) የመጨረሻ ክፍል (3) በቀደሙት ሁለት ተከታታይ ዕትሞች በፍትሕ መጽሔት የተስተናገደው የጥናት ሐተታችን የወልቃይት፣ ጠገዴ እና ጠለምት ታሪካዊ ዳራ (ከቅድመ-አክሱም እስከ 1983 ድረስ) የትግራይና የበጌምድር-ጎንደር (ዐማራ) ወሰን ተከዜ

More

ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ እና ሻለቃ ደጀኔ ማሩ

የሐምሌ 4 ቀን 2008 ዓ.ም. ሌሊቱ ነግቷል፡፡ ኮሎኔል ወደ ቅርብ ሰዎቹ የድረሱልኝ ስልክ መደወል ጀምሯል፡፡ኮሎኔል እንዳጫወተኝ፣ ጠዋት ከ3-4 ሰዓት ሲሆን ሰሮቃ ለሚገኘው ጓደኛው ለመቶ አለቃ ደጀኔ ማሩ፣ “ታፍኛለሁና ከቻልክ ድረስልኝ” ይለዋል፡፡ ደጀኔም

More

የወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት እውነታዎች (ከታሪክ፣ ከሕግ እና ከስነ ሕዝብ ምህንድስና አንጻር) – ቴዎድሮስ ታደሰ በለይ

ክፍል ሁለት በቀደመው ሳምንት የጥናት ሐተታችን የወልቃይት፣ ጠገዴ እና ጠለምት ታሪካዊ ዳራ ከቅድመ-አክሱም እስከ 1983 ድረስ የነበረውን የታሪክ እውነታ በማስረጃዎች በማጣቀስ የትግራይና የበጌምድር-ጎንደር (ዐማራ) ወሰን ተከዜ ስለመሆኑ ትግሬ እንጂ ትግራይ ተከዜን ተሻግራ

More

የወልቃይት ጠገዴ እና ጠለምት እውነታዎች (ከታሪክ፣ ከህግ እና ከስነ ሕዝብ ምህንድስና አንጻር)

ቴዎድሮስ ታደሰ በለይ (ጥናታዊ ጽሑፍ) ሥነ–ዘዴ ይህ ጥናታዊ ጽሁፍ በመረጃ መሰብሰቢያ ስነ ዘዴነት ጥቅም ላይ ያዋለው የተለያዩ ጽሁፎችን፣  ታሪካዊ ማስረጃዎችን፣  አለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ ህጎችን፣ ጥናታዊ ጽሁፎችን፣ መጽሐፎችን፣ መጽሄቶችን፣  የሰብዓዊ መብት

More

ኮሎኔል መንግሥቱ ካሳ

ሰዎች ገና ከመፈጠራቸው በፊት እጣቸው በግንባራቸው ጠገግና በእጃቸው አሻራ ላይ በፈጣሪያቸው የታተመ መሆኑን የአንድ አንድ ሰዎችን የሕይወት ፈር ስናጤን የምንቀበለው ሀቅ ሆኖ ይገኛል። እንደ ጠዋት ፀሐይ ጎህና ማለዳን ታግለው ብቅ ይላሉ። በቀትርም

More
/

ከታሪክ ማህደር: መምህር ፣አርበኛ፣ ዲፕሎማት እና ታላቅ ደራሲ ክቡር ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ

ህዳር 26 ቀን 1996 ዓ.ም መምህር ፣አርበኛ፣ ዲፕሎማት እና ታላቅ ደራሲ ክቡር ዶ/ር ሀዲስ ዓለማየሁ በተወለዱ በዘጠና አራት ዓመታቸው ህይወታቸው ያለፈበት ዕለት ነበር። ክቡር ዶክተር ሀዲስ ዓለማየሁ ከእናታቸዉ ከወ/ሮ ደስታ ዓለሙ እና

More