September 12, 2024
2 mins read

ንጉሰ ነገስቱ ከስልጣናቸው እንዲወርዱ የተቋቋመው የደርግ አባላት በቀረበው ትዕዛዝ በሻለቃ ደበላ ዲንሳ የተነበበላቸው ደብዳቤ

መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም

ከ 48 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ዕለት

GXQtoP9WwAA4 OS

ንጉሰ ነገስቱ ከስልጣናቸው እንዲወርዱ የተቋቋመው የደርግ አባላት በቀረበው ትዕዛዝ በሻለቃ ደበላ ዲንሳ የተነበበላቸው ደብዳቤ

ሻለቃ ደበላ ዲንሳ ለንጉሱ ሰላምታ ካቀረቡ በኃላ ንግግራቸው ጀመሩGXQtoP XcAA8RvI

ምንም እንኳ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የኖረው ዘውድ ህዝቡ በቅን ልቦና የአንድነት ምልክት ነው ብሎ የሚያንበት ቢሆንም ከ ሃምሣ አመታት በላይ ከአልጋ ወራሽነት ጀምረው ሃገሪቷን ሲመሩ ከህዝብ የተሰጦዎን ክብር ስልጣን አልአግባብ በልዩ ልዩ ጊዜ ለራስዎና በአካባቢዎ ለሚገኙት ቤተሰቦችዎና ለግል አሽከሮችዎ ጥቅም ላይ በማዋል ሃገሪቷን አሁን ላለችበት ችግር ላይ እንድትወድቅ ከማድረጎም በላይ እድሜ ሰማንያ ዓመት በመሆኑ በአካልም ሆነ በአዕምሮ በመድከመዎ ከእንግዲህ ወዲህ ይህን ሃላፊነት ሊሸከሙ አይችሉም።

ንጉሠ ነገሥቱ:

ያላችሁትን በጥሞና አዳምጠናቹኃል። ለሀገር በጎ አስባችሁ ከተነሳችሁ የአገር ጥቅም ከራስ ጥቅም ማስቀደም አይቻልም። እኔ እስከ ዛሬ አገራችንና ህዝባችንን አቅማችን በፈቀደውና በምንችለው ሁሉ አገልግለናል። አሁን ተራው የኛ ነው ካላችሁ ኢትዮጵያን ጠብቁ

 

ሻለቃ ደበላ ዲንሳ:

ለግርማዊነትዎ ሲባል ሌላ ቦታ የተዘጋጀ ስለሆነ ወደ ተዘጋጀልዎ ስፍራ እንዲሄዱ እጠይቃለሁ ።

ከዚያም ከቤተመንግስት በቮልስ ዋገን መኪና ኮሎኔል ዳንኤል አስፋው በመሾፈር ወደ ተዘጋጀላቸው ስፍራ ማለትም ወደ አራተኛ ክ/ጦር ተወሰዱ።

Ethio

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
ኤፍሬም ማዴቦ ([email protected]) ባለፉት ሁለት ወራት አገር ውስጥና በውጭ አገሮች ያሉትን የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ካጨናነቁ ዜናዎች ውስጥ አንዱ ፓርላማው ይህንን ወይም ያንን የህግ ረቂቅ አጸደቀ የሚሉ ዜናዎች ናቸው። የኢትዮጵያ ፓርላማ ምንም ይሁን ምን

የኢትዮጵያ ፓርላማ ሲመረመር

 ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)   ጥር 2፣ 2017(January 10, 2025) መግቢያ ባለፉት ሃምሳ ዓመታ በአገራችን ምድር ሲያወዛግበንና በብዙ መቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ህይወታቸውን እንዲያጡ የተደረገበት ዋናው ምክንያት በፖለቲካ ስም የተደረገው ትግል ነው። ይህ ብቻ

ፖለቲከኛ ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲከኛ ራሱን የቻለ ሙያ ነው ወይ? በምንስ ይገለጻል? ለአንድ ህብረተሰብ የሚሰጠው በተጨባጭ የሚታይና የሚመዘን ነገር አለ ወይ? ፖለቲካ ሲባልስ ምን ማለት ነው? አገርን መገንቢያ ወይስ ማፈራረሺያ መሳሪያ?

ከሃይለገብርኤል   አያሌው የኦቦ ሲራጅና የወይዘሮ ፉንታዬ ልጅ ጃዋር መሃመድ ትላንትን ዛሬንና ነጋችንን ሊያሳይ የሚችል መጽሃፍ አዘጋጅቶልናል:: በእውነቱ መጽሃፉ ሊነበብ በሚችል የሃሳብ ፍሰት ተቀንብቦ በአነጋጋሪነቱ ቀጥሏል:: ጃዋርን እና የቄሮን ትውልድ በቅጡ ለመረዳት መጽሃፉ ማንበብ

የጃዋር የፖለቲካ ጅዋጅዌ! “ድመት መንኩሳ አመሏን አትረሳ’’

ጥር 2 ቀን 2017 ዓ/ም   January 10, 2025  በኢትዮጵያዊነታችሁ፡ በኦርቶዶክሳዊ እምነታችሁ፡ በአማራነታችሁ፡ በአማረኛተናጋሪነታችሁ፡ በተሰነዘረባችሁ ብትር፡ ቤተ ሰብ፡ ወዳጅ ዘመዶቻችሁን ያጣችሁ: ልጆቻችሁን የቀበራችሁ፡ አካልችሁን ያጣችሁ፡ የተሰነዘረውን ብትር በመከላከል ላይ ያላችሁ፡ያለፈቃዳችሁ በመንግሥት ተጽእኖ ወደመግደልና

በኢትዮጵያዊነታችሁ፡ በኦርቶዶክሳዊ እምነታችሁ፡ በአማራነታችሁ፡ በአማረኛ ተናጋሪነታችሁ፡ በተሰነዘረባችሁ ብትር፡

January 10, 2025
Go toTop

Don't Miss

ዋለልኝ መኮንን

ዋለልኝ መኮንን ዳግም ሞቷል! – ሙሉዓለም ገ/ መድህን

“ዋለልኝ መኮንን” የሚለው ሥም በኢትዮጵያ (የቅርቡ) የሃምሳ ዐመት ፖለቲካዊ ትርክት
walelegn and Marta

ከታሪክ ማህደር: ዋለልኝ መኮንን ማነው ? ያልተሳካው የአውሮፕላን ጠለፋ

ህዳር 29 ቀን 1965 ዓ.ም ከ 50 ዓመት በፊት ልክ