የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ጳጳሳት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያስተላለፉት መልዕክት August 2, 2022 ዜና Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email [ሙሉውን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ] የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ጳጳሳት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ያስተላለፉት መልዕክት ከሁሉም ሃይማኖቶች የተውጣጡ እናቶች ለሃገራችን ሰላም እንደየእምነታችን ጽሎት እንድናደርግ ባሳሰቡት መሰረት የኢትዮጵ ያካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን እና በጎፈቃድ ያላቸው በሙሉ ለሃገራችን ሰላም እንዲጸልዩ ከመጪው እሑድ ነሐሴ 1 ቀን 2014 ዓ.ም. ጀምሮ ለሦስት ቀናት የሚዘልቅ ጾም ጸሎት እውጃለች. ኦፊሴላዊ ጥሪውን ከዚህ ማስታወሻ Facebook X Linkedin Pinterest Telegram Whatsapp Email Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Story በሱዳን አሸባሪው ህወሓት ያሰማራቸው ታጣቂዎች እየከዱ ነው Next Story ህች ናት ኢትዮጵያ