“ባንቺ ነው አድዋ” በነሲቡ ስብሐት የካቲት 23 ቀን 2013 ዓ.ም. የአድዋ 125ኛ ዓመት ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ
የእንግዳ ልኡክ ጽሁፎችን የአርትዖት አምዶችን ወይም አስተያየቶችን እና ትንታኔዎች መጣጥፎችን እንቀበላለን:: ሀሳበወትን እና እውቀትዎን ለአንባቢዎቻችን እንዲያካፍሉ እንጋብዛችኋለን። ጽሑፋችሁ በዓለም ዙሪያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ አንባቢዎችን ይደርሳል፣ ያለቀ ጽሁፍ በ admin@zehabesha.com በኩል ያቅርቡ! የሚሰነዘሩ አስተያየቶች ደራሲውን ብቻ የሚያንፀባርቁ እንጂ የዘ-ሐበሻ ዶት ኮም ኦፊሴላዊ ፖሊሲ ወይም አቋም የሚያንፀባርቁ አይሆኑም!!
ጥሩ ግጥም ነው፤፤ በልጅነታችን ልቦናውን ሰጥቶን ይህ ግንዛቤ ቢኖረን ኖሮ የዉሸት ኮሚኒስቶች እና የተገንጣይ/አስገንጣይ ብሄርተኞች አሟሟቂነት እንተርፍ ነበርን? ብዬ ብዙ ጊዜ አሰላስዬ አውቃለሁ፤፤ መልሱን ለመስጠት ግን ድፍረቱ የለኝም፤፤ አንድ ነገር ግን አውቃለሁ፤ የኢትዮጵያን ሥሪት ያለማወቅ፤ ፖለቲካ ከቅን መስዋዕትነት ወደ የዕለት እንጀራ ምንጭነት ከመሸጋገሩ ጋር ተዳምሮ ከሁሉም አቅጣጫ ሃገሪቱን ዋጋ ማስከፈሉን ቀጥሎበታል፤፤