ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ እና አብሮነት ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት መግለጫ

ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ እና አብሮነት ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት (አብሮነት ባጭሩ) በየፊናቸዉ ባወጡት መግለጫ ከድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ መገደል ለተቀሰቀሰዉ ቀዉስም መንግሥትን ተጠያቂ አድርገዋል።

የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፈዉ ሳምንት ያሰራቸዉን የሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች እንዲለቅ፣ ሠብአዊ ክብርና መብታቸዉን እንዲጠብቅም ሁለቱ ፓርቲዎች ጠየቁ።ባልደራስ ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ እና አብሮነት ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ አንድነት (አብሮነት ባጭሩ) በየፊናቸዉ ባወጡት መግለጫ ከድምፃዊ ሐጫሉ ሁንዴሳ መገደል ለተቀሰቀሰዉ ቀዉስም መንግሥትን ተጠያቂ አድርገዋል።በተለይ አብሮነት ባለፉት ሁለት ዓመት የተደረገዉ ለዉጥ ሐገሪቱን ወደ ተሻለ ሥርዓት ከማሻገር ይልቅ ወደ ባሰ የሕልዉና አደጋ ማስገባቱ ግልፅ ሆኗል ብሏል።

ሰለሞን ሙጬ

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ

DW

ተጨማሪ ያንብቡ:  Sport: አርሰን ቬንገር እያደኗቸው ያሉት 5 ወጣት ተጫዋቾች

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share