January 12, 2019
1 min read

በኢትዮጵያ የሚገኘው የናይጄሪያ ኤምባሲ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚንቀሳቀሱ ዜጎቹ ማስጠንቀቅያ ሰጠ

93694

በአፍሪካ ህብረትና በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ቋሚ መልእክተኛና የናይጄሪያ አምባሳደር ቃል አቀባዩ ካስተን ኦጆሞ ዛሬ በአቡጃ በሰጡት መግለጫ ወደ ኢትዮጵያ የሚጓዙ ናይጄሪያዊያን ከ3 ሺህ ዶላር በላይ

https://www.youtube.com/watch?v=G6LalCqO72M
የሚበልጥ ገንዘብና ውድ ጌጣጌጦችን እንዳይዙ አሳስበዋል፡፡ ይህን ማሳሰቢያ የሰጡትም በኢትዮጵያ ህግ አስከባሪዎች ንብረታቸው እንዳይወረስባቸው በማሰብ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ በመግለጫቸው ‹‹ከ3 ሺህ ዶላር የሚበልጥ የውጭ ምንዛሬ ወይንም የዚህ ተመጣጣኝ የሆነ ገንዘብ የምትይዙ ከሆነ ልክ ኢትዮጵያ እንደገባችሁ ለገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ማስታወቅ አለባችሁ፡፡›› ማለታቸውን ዛሬ የናይጄሪያ ጋዜጦች ዘግበውት ተመልክተናል፡፡

30
Previous Story

30 በሬዎች በህገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ሊወጡ ሲሉ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ

93697
Next Story

ለቀናት ታግተው የተለቀቁት የደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንት ‹‹እኔ ፖለቲካ አይመለከተኝም፣ ያገቱኝ ሰዎችም የተሳሳቱ ይመስለኛል›› አሉ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop