January 12, 2019
1 min read

30 በሬዎች በህገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ሊወጡ ሲሉ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ

30

30 በሬዎች በህገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ወደ ሶማሌ ላንድ ሊወጡ ሲሉ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ:: በሬዎቹ ግምታዊ ዋጋቸው 375 ሺህ ብር መሆኑ ተገልጿል::
https://www.youtube.com/watch?v=G6LalCqO72M
ኢትዮጵያ በኮንትሮባንድ ንግድ ምክንያት ከቀንድ ከብቶች የወጪ ንግድ ማግኘት ያለባትን ገቢ እያጣች መሆኑም ከሚኒስቴሩ ገልጿል::

93688
Previous Story

በምዕራብ ጎንደር የገጠር ቀበሌዎች የቀሰቀሰው ግጭት ዛሬም ቀጥሎ ውሏል:

93694
Next Story

በኢትዮጵያ የሚገኘው የናይጄሪያ ኤምባሲ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚንቀሳቀሱ ዜጎቹ ማስጠንቀቅያ ሰጠ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop