January 12, 2019
1 min read

በምዕራብ ጎንደር የገጠር ቀበሌዎች የቀሰቀሰው ግጭት ዛሬም ቀጥሎ ውሏል:

93688

በምዕራብ ጎንደር የገጠር ቀበሌዎች የቀሰቀሰው ግጭት ዛሬም ቀጥሎ ውሏል:: በመተማ ወረዳ ጉባይ በተባለ ቀበሌ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት የሰዎች ህይወት ማለፉን ሰምተናል::
https://www.youtube.com/watch?v=G6LalCqO72M

በተያያዘ መረጃ ጎንደርን ከመተማ የሚያገናኘው መንገድ ዛሬ በከፊል አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። መንገዱ በግጭቱ ወቅት በድንጋይ እና በአፈር ተዘጋግቶ ነበር::
በምዕራብ ጎንደር ሁለት ሹፌሮች በታጣቂዎች መገደላቸውን ተከትሎ ትንናት በጎንደር ከተማ የተቃውሞ ሰልፍ መካሄዱን መዘገባችን ይታወሳል;; በተያያዘ መረጃም በምዕራብ ጎንደር ትናንት በተፈጠረ ግጭት ቢያንስ 12 ሰዎች ተጎድተው ወደ ቋራ ሆስፒታል ተወስደዋል።

93685
Previous Story

አብን መከላከያ ሰራዊቱ ይቅርታ እንዲጠይቅ ጠየቀ

30
Next Story

30 በሬዎች በህገ ወጥ መንገድ ከኢትዮጵያ ሊወጡ ሲሉ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተገለጸ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop