December 8, 2018
1 min read

ጣሊያን ለኢትዮጵያ ለ 1 ሚሊዮን ዩሮ ሰጠች

በጉብኝት ላይ ያሉት የጣሊያኑ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢማኑኤላ ዴልሬ አገራቸው አንድ ሚሊዮን ዩሮ መስጠቷን ተናገሩ፡፡ ይህ እርዳታ መድሃኒትን፣ የህክምና ቁሳቁስን፣ ምርጥ ዘርንና የእርሻ መሳሪያን እንደሚያካትት ገልፀዋል፡፡ በተለይም የህክምና መሳሪያውና መድሃኒቱ በቀይ መስቀል በኩል ባለፈው አመት በተቀሰቀሰው ግጭት ተፈናቅለው በመጠለያ ላሉ ወገኖች እንደሚከፋፈል አስረድተዋል፡፡

Ethiopian Airlines Logo
Previous Story

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ትሰራ የነበረች አንዲት ቻይናዊት ሆስተስ በፖሊስ ከአገር ተባረረች

Next Story

«የቅማንቶች ጥያቄ» ነበር. . . | አቻምየለህ ታምሩ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop