March 7, 2013
1 min read

“አሁንም ፓትርያርክ ከትግራይ መመረጡ አሳፋሪና አስነዋሪ ድርጊት ነው” – ዶ/ር አረጋዊ በርሔ

03

(ዘ-ሐበሻ) የኢሳት ራድዮ አድማጮች ለታዋቂ ሰዎች ጥያቄ በሚያቀርቡበት ፕሮግራም ላይ እንግዳ ሆነው የቀረቡት የቀድሞው የሕወሓት መሥራች ዶ/ር አረጋዊ በርሔ “አሁንም ፓትርያርክ ከትግራይ መመረጡ አሳፋሪና አስነዋሪ ድርጊት ነው” አሉት። ዶ/ር አረጋዊ በርሔ ሟቹን ጠቅላይ ሚ/ር መለስ ዜናዊም “የዘር ልክፍት የነበረበት ሰው” ሲሉ ገልጸዋቸዋል። ሙሉ ጥያቄና መልሱን ይመልከቱት።

2 Comments

  1. Dr Aregawi Berhe speaks the truth.dubale may not like it.But it is the truth.yewnet teqorqari malet yih new!!

Comments are closed.

eprpyl 1
Previous Story

የኢሕአፓ ወጣት ክንድ “ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከተባረሩ የኦሮሞ ተማሪዎች ጎን እንቁም!” አለ

Menelik II statue2
Next Story

ቪቫ ኢትዮጵያ! ቪቫ ምኒልክ! (የአድዋው ድል)

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop