”መክበር እንደ ታማኝ በየነ”

ጊዜው ሩቅ ቢሆንም ዛሬም ትዝ የሚለኝ ነገር ታማኝን መጀመሪያ ያየሁበት ቀን ነው። አንድ ወዳጄ ብሄራዊ ትያትር የቅዳሜውን የጠዋት ሲኒማ ለማየት ተቃጥረናል። በ1970 መጨረሻ ላይ ብሄራዊ ትያትር በተለይ ቅዳሜ ጠዋት ጥሩ ጥሩ ፊልሞችን ያሳየን ነበር። እዚያ ነበር ታማኝን ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁት። ከብሔራዊ ትያትሩ አንድ ሁለት ደጃፍ አለፍ ብሎ አንድ ካፌ ነበር። እዚያ በዘመኑ አለን የምላቸው አርቲስቶች ሻይ ቡና የማለት ልምድ አላቸው። ከወዳጄ ጋር ቁጭ ብለን የሲኒማ ቤቱን መከፈት በሻይ ቡና አጅበን ስንጠብቅ ድንገት ነበር ሄ ቀጭን ልጅ ብቅ ያለው። ሲያዩት የከተማ አራዳ የሚመስለው ልጅ ድንገት በቁሙ አንድ ስኒ ቡና ጠትቶ ከመውጣቱ በፊት አብሮን የነበረው ወዳጄ ታውቀዋለህ? ያለኝ። ጓደኛዬ የኔን አሉታ መልስ ከሰማ በኋላ አያይዞ ማብራሪያ ሰጠኝ። (ሙሉውን ለማንበብ እባክዎ እዚህ ይጫኑ)

ተጨማሪ ያንብቡ:  በድር ድርጅታችን ወደ የት እያመራ ነው? (ፈርስት ሂጅራ ፋውንዴሽን)

2 Comments

  1. Kibebew Geda Minisota be enatoch ken yigegnal alu. Bemelaw Ethiopia Enatoch eyalekesu new .mekeraw beztowal. Rihabum bertitowal. ERDATAWI TOLO ENDAYIDERIS ENDE DIRO WEDEB YELENIM .ERE MINU KITU TAMAGNYE KIBEBIYE “DEMELASHE ABEBE GELLAW “SEKOKAW ERMIYAS ,MESAYE ,SISAYE :-LIJOCHE Nuruligni.

Comments are closed.

Share