ምክር ቤቱ በቀኝ ክፍ ሲያጠቃ ዋለ – ከግርማ ሠይፉ

(ከግርማ ሠይፉ ማሩ)

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሦስተኛ ዓመት ሁለተኛው ዓመት አጋማሽ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ መለስ ዜናዊ በሞት መለየት መንስዔ ከገባበት የሀዘን ድባብ ተላቆ ከወትሮ በተሻለ መነቃቃት እየታየበት እንደሆነ ይታመናል፡፡ ይህ እውነት ቢሆንም አንዳንዶች ምንም አዱስ ነገር የለም ይላሉ (አዲስ አድማስን ፓርላማው ጥርስ አወጣ ዘገባን ልብ ይለዋል፡፡) አዲስ ነገር መኖሩ ግን እየታየ ያለ አውነት ነው፡፡ በምክር ቤት አባላት የፌዳራሉ ጉዳዮች ሚኒስትሩ የቀረቡት ጥያቄዎች እንዲሁ በዋዛ የሚታዩ አልነበሩም፡፡  ቀጣዩን ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ተጨማሪ ያንብቡ:  አቢይና ሽመልስ ኦሮሞን በቁም እየገደሉት ናቸው!! - ይነጋል በላቸው

2 Comments

  1. Girma Seifu is finally coming home. He visited North America to raise funds. He lambasted some home grown opposition groups as no different from TPLF/EPRDF. He blamed the incarceration of tens of thousands of Oromos on regional polticians than the TPLF/EPRDF government. We told him that he reperesented the Amhara wing of MEDREK and was not speaking for the Ethiopian people. He wanted to appear to speak for all of us. Now he is coming home to the Amhara political wing after trying to decieve the general public. Well come home. buddy.

Comments are closed.

Share