May 26, 2013
1 min read

የአሊ ቢራ 50ኛ ዓመት የሙዚቃ አገልግሎት ሊከበር ነው

ali birra

(ዘ-ሐበሻ) በኦሮሚኛ ሙዚቃ ታሪክ ላይ ግዙፉን ቦታ የሚይዘው ድምጻዊው አሊ ቢራ በሙዚቃው ዓለም የቆየበት 50ኛ ዓመት በዓል እዚህ ሚኒሶታ ውስጥ ጁላይ 4 ቀን 2013 እንደሚከበር ምንጮች ለዘ-ሐበሻ ጋዜጣ አስታወቁ።
በሚኒሶታ የሚደረገውን የዘንድሮውን የኦሮሞ ስፖርት ፌስቲቫል ተከትሎ ከሚደረጉ በርከት ያሉ ዝግጅቶች መካከል አንዱ እንደሚሆን የሚነገርለት ይህ የአሊቢራ የሙዚቃ ሕይወቱ የቆበት 50ኛ ዓመት በዓል የሚከበረው በራት ግብዣ እንደሚሆን ተገልጿል። በእለቱ ድምጻዊው ሥራውን እንደሚያቀርብ የሚናገሩት ምንጮቹ በተለይም በኦሮሚኛ ሙዚቃ ታሪክ ውስጥ ከማህበራዊ ሕይወት አንስቶ እስከ ፖለቲካ ጉዳዮች በማንሳት የተጫወታቸው ሥራዎች ይዘከራሉ ተብሏል።
አሊ ቢራ ሜይ 26 ቀን 1948 በድሬደዋ ተወለደ። ለእናቱና ለአባቱም ብቸኛ ልጅ ነው።S

2 Comments

  1. Ali Birra, Tilahun Gessese, Mahmud Ahmed, and other famous singers did an extraordinary job that no prime minster, president, kind or Atse had ever done. They are all our heroes. What distinguishes Ali Birra, however, is that he shoot himself into fame while Habeshas harassed him even in other countries such as Somalia and Djibouti where he took refuge.

Comments are closed.

3617
Previous Story

እርማት ለጃዋር መሐመድ፡ በነጭ ውሸት ላይ የተመሰረተ ትንተና የት ያደርሰን ይሆን?

olf ethiopia
Next Story

በጄ/ል ከማል ገልቹ የሚመራው ኦነግ በሚኒሶታ ሕዝባዊ ስብሰባ ጠራ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop