August 29, 2024
1 min read

ፋኖ የሚዋጋዉ ለጽድቅ አይደለም ተባለ | አረጋ ከበደ መርዶ ሰማ | አሜሪካ እነ ጌታቸውን አስጠነቀቀች

https://youtu.be/m6hZJs23R18?si=SRQpfUbuX424FTD8

 

2 Comments

  1. እስክንድር ፈኖ የተባለ ተወርዋሪ ጦር ነው አለው የተባለው? አይ ገንዘብ ሰው ለምኖ ገንዘብ ይሰበስባል ሃብታሙ አያሌው ይረከባል በዛ ምስኪኑን ፋኖ እየሰበኩ ፈኖ ያደርጉታል እንዲህ ነው አሁን የተያዘው፡፡ ሃብታሙ አያሌው በንድደህ ወያኔ ጋር ፍዳችንን ስታበላን ዝም አልን በኋላም ደሞዝ ሲከለክሉህ ከድቻለሁ ብለኸን ስትመጣ እጅ ዘርግተን ተቀበልን አረ ይብቃህ እዘንልን እንዲህ ሁነህ የምታገኘው ገንዘብ ምን ይሰራልሃል አረ የሰው ገንዘብ ክፉ እከክ ይለቅብሃል?

  2. ምን ዐይነት ሰው ነህ አሜሪካ እነ ጌታቸውን አስጠነቀቀ ብለህ የምትጽፈው? የምተጽፈው አርዕስት ካጣህ መጠቆም ይቻላል። እነ ጌታቸውን ከእነ መሪያቸው መለሰ ዜናዊ ጋር ስልጣን ላይ ያወጣውና ኢትዮጵያን እንዲያከረባብቱ ያደረጋቸውና ድጋፍም የሰጣቸው የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ነው። ወያኔም ከስልጣን ላይ ተገዶ አንዲወርድ ከተደረገ በኋላ ጦርነት እንዲቀሰቅስ ያደረገ አሜሪካን ነው። በኋላ ላይም ለወያኔ መሳሪያ በማቀበል ጦርነቱ አንዲፋፋም ያደረገ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝምና ግብረ አበሮቹ ናቸው። ፋሺሽቱ አቢይ አህመድም ስልጣን ላይ እንዲወጣና ወያኔ ያላገባደደውን የቤት ስራ እንዲያገባድድ ያደረገው አሜሪካን ነው። እስከዛሬ ድረስ በኢትዮጵያ ምድር
    ላይ ለተፈጸመው ወንጀል ሁሉ የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም እንደነ አቢይ አህመድና ወያኔ ከተጠያቂነት የሚያልፍ አይደለም። የአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም እርኩስ ተግባር እየታወቀና በዐይንም እየታየ አሜሪካን እነጌታቸውን አስጠነነቀቀ ብሎ መጻፍ ምን የሚሉት ነገር ነው? ሚካዔል ሀመርም በአማራው ላይ የሚደረገው ግፍ አሳስቦኛል ብሎ አንዱ እንደዚሁ ጽፏል። እናንተን ኢትዮጵያኖችን ምን ማድረግ ይሻላል? ጭንቅላት እያላችሁ የማታስቡ፣ ዐይን እያላችሁ ማየት የማትችሉ ! ግራ ግብት ብሎኛል። እስቲ ሀኪምቤት ሄዳችሁ የጭንቅላት ምርመራ እንዲደረግላችሁ ጠይቁ።

    ፈቃዱ በቀለ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

456668044 2750390011800456 1633307317353207615 n
Previous Story

አሜሪካ በዐቢይ አህመድ የተሾሙትን የሌንጮ ባቲን የአምባሳደርነት ሹመት አልቀበልም አለች

Asterio
Next Story

ወቅታውያን ሁኔታወቻችን በፍልሰታ

Latest from Blog

blank

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ
blank

ፖለቲከኛው አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ሰኞ ጥቅምት 4 ቀን 2017 (አዲስ ማለዳ) ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት ፖለቲከኛው አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት
blank

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ
blank

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop