January 6, 2024
2 mins read

“ዋርካውን በ3 ክፍለጦር ካልሆነ አንችለውም”

414483900 941182744046008 2098454268439781379 n
በዋርካዉ ምሬ ወዳጆ የተመራዉ “ዘመቻ ጃዉሳ” የአማራ ፋኖ ታላቅ ጀብድ የፈጸመበት፤ ትጥቁን ያጠናከረባት፤ የበላይነቱን ያረጋገጠበት፣ አማራ ከዉጭ እስከ ሃገር ዉስጥ አንድነቱን ያሳየበት፣ የአማራ ብርቱ ክንድ የታየበት፣ እስረኞች የተፈቱበት፣ ፋኖ መቻሉን ያረጋገጠበት፣ ጀግንነቱን ያስመሰከረበት ነው።
የምስራቅ አማራ ፋኖ በዋርካዉ ምሬ ወዳጆ በሚመራው “ዘመጃ ጃዉሳ” ድልና ተጋድሎ በወሎ ግንባር ከሰሞኑም ቀጥሏል።
ዛሬም ግራና ዙሪያ ፋጂ ሊብሶ ቦከክሳ ጃራ ዲልድይ የምስራቅ አማራ ፋኖ ባለሽርጡ ብርጌድ የፋሽስቱ አብይ አህመድን ሰራዊት ድባቅ መትቶታል።
በዚህም ግንባር በርካታ የጠላት ሃይል እንደተማረከና እንደተደመሰሰ ታውቋል፤ የጦር መሳሪያ በምርኮ ገቢ ሆኗል። በሚያስገርም ሁኔታ በአካባቢው የቀረው የጠላት ኃይል ለበላይ አዛዦቹ 1 ኮር ወይም ሶስት ክፍለ ጦር ካልተጨመረልን አንችልም በማለት ወደ ጭፍራ እየፈረጠጠ ይገኛል።
የምስራቅ አማራ ፋኖ ዕዝም
– አሳምነው ብርጌድ
– ብርጌድ
– ወርጌሳ አካባቢ የሚንቀሳቀሰው ታጠቅ ብርጌድ
– የጊራና እና አካባቢው ባለ ሽርጡ ብርጌድ በጋራ በመሆን የጠላትን ኃይል እየለበለቡት ይገኛሉ።
ድል ለተገፍ!!

Shewa Media Service 

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Amhara
Previous Story

ዐማራነት የግል ጉዳይ አይደለም – አንዱ ዓለም ተፈራ

Fano2 2 1
Next Story

አርበኝነት/ፋኖነት/ጀግንነት

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop