April 4, 2023
1 min read

የአብይ አህመድ ኦሮሞማ መንግስት አፈና – የሃሰት ውንጀላ

Untitle56666564 1 1
#image_title

339103119 772593667410433 8477063277001658821 n 1 1

በመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ላይ ጥቃት በመፈጸም ሁከትና ብጥብጥ ለመቀስቀስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረሐይል አስታወቀ

በአዲስ አበባ፣ በባህርዳር፣ በአዳማና በድሬዳዋ ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮችን ኢላማ ያደረገ ጥቃቶች በመፈጸም ሀገራዊ ሁከትና ብጥብጥ ለማስነሳት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ቡድኖች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረሐይል አስታወቀ፡፡
የጋራ ግብረ ሐይሉ ለመገናኛ ብዙኅን በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፣ በአማራና በሌሎች ክልሎች ውስጥ መቀመጫቸውን ያደረጉ እንዲሁም አዲስ አበባ ጭምር የሚገኙ ምሁራን፣ የሚዲያ ባለቤቶችና አክቲቪስቶችን ያካተተ ህቡዕ መዋቅር በምስጢር ሲንቀሳቀስ እንደነበር ተደርሶበታል።
ዶ/ር ወንደሰን አሰፋ፣ ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው፣ ፕሮፌሰር ማዕረጉ ቢያበይን፣ ዶ/ር መሰረት፣ ወርቁ ተስፋዬ ወ/ማርያም፣ ተስፋዬ የኋላሸት ፋሲል፣ ሰለሞን ልመንህ ከተማና መንበረ የተባሉ ግለሠቦችም በህቡዕ አደረጃጀቱ ሲሳተፉና ሲያስተባብሩ በቁጥጥር ስር ውለዋል።

addisadmassnew

1 Comment

  1. እነኝህ ነፍስ ገዳይ ሰዉ በላዎች ይመስላሉ። ወርቁ አይተነዉ እንዳለዉ ቢሳካላቸዉ የሰዉን ሥጋ እንደፍየል ጠብሰዉ የሚበሉ ናቸዉ። አብቹ ከነርሱ መዓት አተረፈን።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

abn
Previous Story

አብን፤ የአማራ ልዩ ኃይልን ትጥቅ ለማስፈታት የተላለፈውን ውሳኔ እንደሚቃወም አስታወቀ

ረ/ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቼው በምሽት 4:00 ላይ ከመኖሪያ ቤቱ ለጥያቄ ትፈለጋለህ ተብሎ ተወስዷል። እስካሁን ያለበት ስፍራ አልታወቀም!
Next Story

የአማራ ሕዝብ ከዘረኛው አገዛዝ ጥቃት ለመዳን ፕላን ቢ አለው?

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop