March 6, 2021
2 mins read

በየቀኑ ገላን መታጠብ የሚያስገኘው የጤና ጥቅም

summerbody wash ftr 1 11. የጡንቻ ህመምን ይቀንሳል

በጡንቻዎች አካባቢ የሚሠማን ህመም ለመቀነስ በየቀኑ በሙቅ ዉሀ
መታጠብ መፍትሔው ነው። ይህ ልምምድ ጡንቻን ከቁርጥማቱ ዘና
የሚያደርግና በቀላሉ እንዲተጣጠፍ ይረዳዋል። ይህም በተለይ
የምትታጠቡት አካላዊ እንቅስቃሴ ካደረጋችሁ በኋላ ከሆነ።

2. የስኳር መጠንን ይቀንሳል
አንድ ጥናት እንዳረጋገጠው በየቀኑ ገላን ለ1 ሰዓት ያህል በሞቀ ዉሀ
መታጠብ ለስኳር ህመምተኞች ደማቸዉ ውስጥ ያለን የስኳር መጠን በ13
ፐርሰንት ይቀንሳል። የዉሀው
ሙቀት የደም ባምቧዉን እንዲሰፋ እና የደም ፍሰቱ የተስተካከለ እንዲሆን
ከማድረጉም በላይ በደማችን ውስጥ የሚገኘውን የግሉኮስ መጠን
የተስተካከለ ያደርጋል።

3. የሰውነት የበሽታ መከላከል አቅም ይጨምራል
ቀዝቃዛ ሻወር በየቀኑ መውሰድ የደም ዝውውርን ከማነቃቃት ባለፈ ነጭ
የደም ህዋስ በብዛት እንዲመረትና አንዳንድ አነስተኛ ጉዳቶችን
(infections) ለመዋጋት ይረዳል
በዚህም በበሽታ የመያዝ እድልን ማሳነስ ይቻላል።

4. ጭንቀትን ይቀንሳል
5. ጥሩ እንቅልፍ ለመተኛት ይረዳል
6. በሰውነት ውስጥ ያሉ አላስፈላጊ ነገሮችን ያስወግዳል
7. ድብርትን ይከላከላል
8. የአተነፋፈስ ስርአታችችን ያስተካክላል
9. ውብ እንድንሆን ያደርጋል
10. ዝቅተኛ የደም ዘውውርን ይጨምራል
መልካም ጤንነት!!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

የድሮ መሪዎች ያላደረጉትን ምሁር ጳጳሳቱ ያላስተዋሉትን ከፈረሰች ጎጆ ከባልቴት ቤት ገብቶ ክብሩን ዝቅ አድርጎ ውሀዋን ጠጥቶ ምግቧንም ተጋርቶ ያላለቀሰ ሰው ያንን ትይንት አይቶ ማን ይኖራል ከቶ? በዉሸት ፈገግታ ፊቱን አስመስሎ ፀሀይ የበራበት

ሰው በሰውነቱ – ከ ይቆየኝ ስሜ

የአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል የህዝብ ግንኙነት ሀላፊ የነበረው እና አሁን ላይ በአማራ ፋኖ በጎጃም የሁለተኛ (ተፈራ ) ክፍለጦር ሰብሳቢ የነበረው ፋኖ ዮሐንስ አለማየሁ በክብር ተሰዋ። የአማራ ህዝብ የተጋረጠበትን የህሎና አደጋ ለመቀልበስ ያለ

ከአማራ ፋኖ በጎጃም የተሰጠ የሐዘን መግለጫ ታጋይ ይሰዋል ትግል ይቀጥላል !

January 22, 2025
ዳግማዊ ጉዱ ካሣ “ይድረስ ለእገሌ” ማለቱ ሰለቸኝና ተውኩት እንጂ ዛሬም መጻፍ የፈለግሁት የአማራን ዕልቂት ለመታደግና የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማብሰር እየተዋደቁ ላሉት ወገኖቼ ነው – በፋኖም ይሁን በሌላ ስም፡፡ ኢትዮጵያን ወደቀደመ ክብሯ ለመመለስ የነገድና

ጀልባዋ አትሰምጥም፤ የሚሰምጥ ግን አለ!

[ማስታወሻ ከፍል አንድ፣ በዘሐበሻ ድረ ገጽ ላይ ኦፍ ጃዋር አንድ ኢትዮጵያ ተብሎ በእንግልዝኛ ወጥቷል] (https://zehabesha.com/of-jawar-and-ethiopia/) ባለፈው ሰሞን፣ ጃዋር መሐመድ ከደረጀ ኃይሌ ጋር  በነገራችን ላይ ክፍል ሁለት ባደረገው ቃለ ምልልስ ላይ ተመስርቼ ገንቢ አስተያየት ጽፌ በኢንግሊዝኛው ዘሐበሻ ድረ ገጽ ላይ አሳትሜ ነበር። አስተያየቴ በዚህ ቃለ ምልልስ

ስለ ጃዋርና ኢትዮጵያ (ክፍል ሁለት)

January 20, 2025 ጠገናው ጎሹ የአቤ ጎበኛው አልወለድም ለወገኖቹ መብት መከበር ሲል ባደረገው ጥረት ምክንያት እንደ ወንጀለኛ ተቆጥሮ ይሙት በቃ በፈረዱበት ጊዜ በምላሳቸው መልካም  አድርጎ ስለ መገኘት እያወሩ በድርጊት ግን ተቃራኔውን የሚያደርጉ ሁሉ

ወዮ ለመከረኛው የአገሬ ህዝብ እንጅ  ታየማ ታየ ነው

መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ “ ሰው የሰነፎችን ዜማ ከሚሰማ ይልቅ የጠቢባንን ተግሣጽ መስማት ይሻለዋል። ”   — መክብብ 7፥5 እስቲ ቆም ብለን በማሰብ  ራሳችንን እንፈትሽ ።  እንደ ሰው ፣ የምንጓዝበት መንገድ ትክክል ነውን ? ከቶስ ሰው መሆናችንን እናምናለንን ? እያንዳንዳችን ሰው መሆናችንን እስካላመንን ጊዜ ድረስ ጥላቻችን እየገዘፈ

 ለሀገር ክብርና ብልፅግና ብለን ፤ ቆም ብለን በማሰብ ፤ ህሊናችንን ከጥላቻ እናፅዳ

Go toTop