February 13, 2023
1 min read

መነኩሴ ዘር የለውምና እኚህን አባት ለማመስገን ማንም ኢትዮጵያዊ ሊሳቀቅ አይገባውም!!

ተሳቀናል ማለት የብሄር ብሔረሰቦች ሲኖዶስ የተባለውን የወረደ የዘቀጠ ሃሳብ ፈርተናል ማለት ነው።
ብጹዕ አባታችን አቡነ አብርሐም በረከትዎ ይደርብን!! በመንፈስ ቅዱስ እርዳታ እርስዎን ወደ ፊት ያመጣ ቅዱስ ሲኖዶስ የተከበረ የተመሰገነ ይኹን!
ወንድም እህቶቼ ሆይ! ገና ጅማሮ ላይ ነንና እንደ ኹል ጊዜው ቅዱስ ሲኖዶስ ባዘዘን መሠረት በንጋት በየአጥቢያ ቤተ ክርስቲያናችን ተገኝተን ለቸር አምላክ ክብር፤ በሕብረት ኪዳናችንን አድርሰን፣ አስቀድሰን እና የወንጌል ስብከት አገልግሎት ተካፍለን ሰንበትን እናክብራት።
ቸር አምላክ ያየናልና ደስ ይበላችሁ!

ያሬድ ሹመቴ 

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

የኦህዴድ መራሹ ብልፅግና  መንግስት  በአማራ እና በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን  ዜጎች ላይ እየወሰዳቸው ያሉ የነፃ እርምጃ  ግድያዎች  መንግስት ያሰበውን የፖለቲካ ግብ ያሳካለታል  ወይ ? በኔ አመለካከት እነዚህ የንፁሃን ዜጎች  የጅምላ ግድያዎች  በሁለት በኩል እንደተሳለ ቢላዎ (double edge sword) ናቸው:: ፩- መንግስት እያሰላው

 የኦህዴድ መራሹ ጅምላ ግድያዎች ስሌት (ሸንቁጥ- ከምዕራብ ካናዳ)

January 24, 2025
እነዶ/ር ደብረፅዮን እና በጠ/ሚ ዐብይ አህመድ በተሾሙት የትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት መሪዎች እነጌታቸው ረዳ መካከል የነበረው አለመግባባት ተካርሮ ሰራዊቱን ወደውግንና አስገብቷል። የትግራይ ሐይል አዛዦች ትላንት ባወጡት መግለጫ ውግንናቸው ከእነዶ/ር ደብረፅዮን ጋር መኾኑን አስታውቀዋል።

በትግራይ የተፈጠረው ምንድነው?

January 23, 2025
የድሮ መሪዎች ያላደረጉትን ምሁር ጳጳሳቱ ያላስተዋሉትን ከፈረሰች ጎጆ ከባልቴት ቤት ገብቶ ክብሩን ዝቅ አድርጎ ውሀዋን ጠጥቶ ምግቧንም ተጋርቶ ያላለቀሰ ሰው ያንን ትይንት አይቶ ማን ይኖራል ከቶ? በዉሸት ፈገግታ ፊቱን አስመስሎ ፀሀይ የበራበት

ሰው በሰውነቱ – ከ ይቆየኝ ስሜ

Go toTop