July 24, 2022
1 min read

ኢትዮጵያ በአለም ሻምፒዮናው እስካሁን 10 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ በ2ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች

294684498 5630221207058614 3235579804497709538 n
294684498 5630221207058614 3235579804497709538 nኢትዮጵያ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና እስካሁን በተደረጉ ውድድሮች 4 የወርቅ፣4 የብር እና 2 የነሐስ ሜዳሊያ በድምሩ 10 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ በሜዳሊያ ሰንጠረዡ ላይ ከአሜሪካ ቀጥላ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።
ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው ማጠቃለያ እለት በሚጠበቁት የሴቶች 800 ሜትር እና ወንዶች 5000 ሜትር ፍጻሜዎች ላይ ተጨማሪ ሜዳሊያዎች ልታገኝ የምትችልባቸው ውድድሮች ዛሬ ሌሊት ከ10 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳሉ።
295692915 3251763565066100 8700148899178153128 n
በወንዶች 5000 ሜትር ፍጻሜ ኢትዮጵያን የሚወልኩት አትሌት ሙክታር ኢድሪስ፤አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ እና አትሌት ሰለሞን ባረጋ ሲሆኑ ውድድራቸውን ከሌሊቱ 10 ሰዓት ከ05 ደቂቃ ጀምሮ ያካሂዳሉ።
295130771 5442463445838321 6515486222892751088 n 295276663 1772069733132761 3826789184133048426 n 294589975 10229886682890887 5213892700145746767 n
በማጣሪያው ድንቅ ብቃቷን ያሳየችው የ800 ሜትር ሴቶች ፍጻሜ ብቸኛዋ የኢትዮጵያ ተወካይ አትሌት ድርቤ ወልተጂ በበኩሏ ውድድሯን ከሌሊቱ 10 ሰዓት ከ35 ጀምሮ የምታካሂድ ይሆናል።
ኢዜአ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

amaranet
Previous Story

አማራነትና ኢትዮጵያዊነት – ጠገናው ጎሹ

vision
Next Story

በአማራ ሕዝብ ላይ የሚካሄደውን የዘር ፍጅት አስመልክቶ የሚደረገዉን የረሃብ አድማ በመደገፍ ከቪዥን ኢትዮጵያ የተሰጠ መግለጫ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop