March 17, 2022 ዜና 2 mins readአብይ አህመድ ስልጣን የያዘው በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ተጋድሎ ነው….።”ግርማ ካሳኮሎኔል ደመቀ ዘውዱና የወልቃይት አመራሮች በወልቃይት ባጀትና ሌሎች ጉዳዮች ላይ ከፌዴራል መንግስት ሃላፊዎች ጋር ለመነጋገር አዲስ አበባ ሄደው ነበር….።ጠቅላይ ሚኒስትሩ አራት ጊዜ ቀጠሮ ካስያዘ በሗላ አራቱንም ጊዜ አልችልም ብሎ እነ ኮሎኔል ደመቀን ለማግኘት ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል….ያም የሆነበት ምክንያት በርግጠኝነት ህወሃቶችን ላለማስቀየም ነው…።ወልቃይት ህዝቡን እንጠይቃለን ብለው እንዳለፈው እመቱ የጨረባ እንደ አሁኑም የብልፅግና አስቂኝ ምርጫዎች አታለው:አወናብደው ካፍታ ሁመራን በወረዳ ደረጃ ለህወሃት ለመስጠት ህወሃት የሱዳን ኮሪዶር እንድታገኝ ለማድረግ ከህወሃቶች ጋር ነገሮችን ተስማምቶ ጨርሷል……።የፌዴሬሽን ምክር ቤት ለትግራይ ክልል እውቅና እይሰጥም የፊዴራል ባጀት ለዞንና ለወረዳዎች ይሰጣል ብሎ ወስኖ ነበር…።በዚያ መሰረት ለትግራይ ክልል ከተመደበው 10 ቢሊዮን ብር 2 ቢሊዮን ለወልቃይት በገንዘብ ሚኒስቴር መላክ ነበረበት…ግን ዶ/ር አብይ አህመድ ገንዘብ እንዳይላቅ በቅርብ ጏደኟቹ አህመድ ሽዴና እዮብ ተካልኝ በኩል አሳግዷል….።አሀመድ ሽዴ ከቦረና ኦህዴድ የነበረ በሗላ ሶማሌ ነኝ ያለ ገንዘብ ሚኒስቴር ነው። የሱ ምክትል ዶ/ር እዮብ ተካልኝ ደግሞ ኦህዴድ ነው…።ትልቁና አሳሳቢው ጉዳይ ግን አብይ አህመድ ይህንን አይነት አሳፋሪ ጨዋታ ሲጫወት በተለይም በአማራ ክልል ያለው ዝምታ ነው…።በነገራችን ላይ አብይ አህመድ ስልጣን የያዘው በኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ተጋድሎ ነው…።ኮሎኔል ደመቀን አራት ጊዜ ቀጠሮ ሰጥቶ ለማናገር አለመፈለጉ ትንሽነቱን የሚያሳይ ነው….። Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email 1 Comment Abiy”s giving TPLF a corridor would be suicidal for him. The west would love for TPLF to get a corridor through which it could bring in weapons of war using TPLF’S looted money stashed in foreign banks. If Abiy tries his gamble of allowing the Amhara region to be run-over by TPLF one more time again, there will be no photo ops next time around. He knows that, he is not dumb.On the other hand, as long as he sticks to the ethno-linguistic federal system, he cannot equitably solve the Welkait problem. In such a scenario, he may just continue with his typical tactics of confusion and conflict creation..ReplyLeave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ Previous Storyየአብይ አህመድ ፊርማ – ፀጋ አራጌ ትኩዬ Next Storyበፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለተሾሙ አምባሳደሮች የቦታ ምደባ ዝርዝርን ይፋ ሆነ Latest from Blog ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ጎጃም አቸፈር አገዛዙን በጣም አስደንግጧል | ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ
Abiy”s giving TPLF a corridor would be suicidal for him. The west would love for TPLF to get a corridor through which it could bring in weapons of war using TPLF’S looted money stashed in foreign banks. If Abiy tries his gamble of allowing the Amhara region to be run-over by TPLF one more time again, there will be no photo ops next time around. He knows that, he is not dumb.On the other hand, as long as he sticks to the ethno-linguistic federal system, he cannot equitably solve the Welkait problem. In such a scenario, he may just continue with his typical tactics of confusion and conflict creation..Reply
ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም
ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ
አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ