የአማራ ክልል ምክር ቤት በ6ኛ ዙር መስራች ጉባኤው አዲስ የሥራ አስፈጻሚ አካላትን በእጩነት አቅርቧል

እጪዎችንም ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ አቅርበዋል።

1ኛ ምክትል ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ጀምበር (እጩ ዶክተር)

2ኛ በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማዕረግ የአስተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ ሰማ ጥሩነህ (ዶክተር)

3ኛ በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማዕረግ የኢኮኖሚ ጉዳዮች አስተባባሪ ወይዘሮ አይናለም ንጉሴ

4ኛ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኀበራዊ ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ አቶ ስዩም መኮንን

5ኛ የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጥላሁን መሃሪ

6ኛ የሥራና ሥልጠና ቢሮ ኀላፊ አቶ አረጋ ከበደ

7ኛ የፍትሕ ቢሮ ኀላፊ አቶ ገረመው ገብረ ጻዲቅ

8ኛ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኀላፊ ወይዘሮ አስናቁ ድረስ

9ኛ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኀላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ

10ኛ የውኃና ኢነርጅ ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ማማሩ አያሌው

11ኛ የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መልካሙ አብቴ

12ኛ የማዕድን ቢሮ ኀላፊ አቶ ኀይሌ አበበ

13ኛ የትምህርት ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ማተቤ ታፈረ

14ኛ የግብርና ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ኀይለማርያም ክፊያለው

15ኛ የአስተዳደርና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ሜጀር ጀኔራል መሰለ በለጠ

16ኛ የንግድ ቢሮ ኀላፊ አቶ ቀለመወርቅ ምህረቴ

17ኛ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኀላፊ ወይዘሮ ባንቸዓምላክ ገብረ ማርያም

18ኛ የመንገድ ቢሮ ኀላፊ አቶ መሃመድ ያሲን

19ኛ የወጣቶችና ስፓርት ቢሮ ኀላፊ አቶ አማኑኤል ፈረደ

20ኛ የገቢዎች ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ፀጋ ጥበቡ

21ኛ የመሬት ቢሮ ኀላፊ አቶ ሲሳይ ዳምጤ

22ኛ የቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ አቶ ጣሂር ሙሃመድ

ተጨማሪ ያንብቡ:  በጎጃም ከሚያዝያ እስከ ነሐሴ ባሉት ወራት 8 አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል፤ ሰማያዊ ፓርቲ ማብራሪያ ጠየቀ

23ኛ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ኀላፊ አቶ ተስፋሁን አለምነህ

24ኛ የፕላንና ልማት ቢሮ ኀላፊ አቶ አንሙት በለጠ

25ኛ የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አቶ ቢያዝን እንኳሆነ

26ኛ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊ አቶ እንድሪስ አብዱ

27ኛ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ኢንጂነር ዳኝነት ፈንታ

ከቀረቡት እጪዎች መካከልም 75 በመቶ የሚሆኑት አዲስ የሥራ ኀላፊዎች መሆናቸውን ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶክተር) ገልጸዋል።

Amhara Media Corporation 

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share