እጪዎችንም ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ አቅርበዋል።
1ኛ ምክትል ርእሰ መስተዳድር ጌታቸው ጀምበር (እጩ ዶክተር)
2ኛ በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማዕረግ የአስተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ ሰማ ጥሩነህ (ዶክተር)
3ኛ በምክትል ርእሰ መስተዳድር ማዕረግ የኢኮኖሚ ጉዳዮች አስተባባሪ ወይዘሮ አይናለም ንጉሴ
4ኛ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኀበራዊ ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ አቶ ስዩም መኮንን
5ኛ የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ጥላሁን መሃሪ
6ኛ የሥራና ሥልጠና ቢሮ ኀላፊ አቶ አረጋ ከበደ
7ኛ የፍትሕ ቢሮ ኀላፊ አቶ ገረመው ገብረ ጻዲቅ
8ኛ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኀላፊ ወይዘሮ አስናቁ ድረስ
9ኛ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኀላፊ አቶ ግዛቸው ሙሉነህ
10ኛ የውኃና ኢነርጅ ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ማማሩ አያሌው
11ኛ የጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መልካሙ አብቴ
12ኛ የማዕድን ቢሮ ኀላፊ አቶ ኀይሌ አበበ
13ኛ የትምህርት ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ማተቤ ታፈረ
14ኛ የግብርና ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ኀይለማርያም ክፊያለው
15ኛ የአስተዳደርና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ ሜጀር ጀኔራል መሰለ በለጠ
16ኛ የንግድ ቢሮ ኀላፊ አቶ ቀለመወርቅ ምህረቴ
17ኛ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኀላፊ ወይዘሮ ባንቸዓምላክ ገብረ ማርያም
18ኛ የመንገድ ቢሮ ኀላፊ አቶ መሃመድ ያሲን
19ኛ የወጣቶችና ስፓርት ቢሮ ኀላፊ አቶ አማኑኤል ፈረደ
20ኛ የገቢዎች ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ፀጋ ጥበቡ
21ኛ የመሬት ቢሮ ኀላፊ አቶ ሲሳይ ዳምጤ
22ኛ የቱሪዝም ቢሮ ኀላፊ አቶ ጣሂር ሙሃመድ
23ኛ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ኀላፊ አቶ ተስፋሁን አለምነህ
24ኛ የፕላንና ልማት ቢሮ ኀላፊ አቶ አንሙት በለጠ
25ኛ የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አቶ ቢያዝን እንኳሆነ
26ኛ የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኀላፊ አቶ እንድሪስ አብዱ
27ኛ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ ኀላፊ ዶክተር ኢንጂነር ዳኝነት ፈንታ
ከቀረቡት እጪዎች መካከልም 75 በመቶ የሚሆኑት አዲስ የሥራ ኀላፊዎች መሆናቸውን ርእሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶክተር) ገልጸዋል።