የወሎን ኦፕሬሽን እየመራ ህውሀትን ላሊበላ እንድትገባ ያደረገው አቶ በረከት ስምኦን ነው

አቶ በረከት ስምኦን በሚገኙበት እስር ቤት ውስጥ ሀለት ኮምፒውተሮች ስልኮችና ኢንተርኔት እየተጠቀሙ እንደሚገኙ ተደጋጋሚ ጊዜ ምንጮች ቢገልጹም ይባስ ብሎ ልጆቹ የሆኑት አንዳንድ ባለስልጣናት ከፍተኛ ጥበቃ እንዲደረግለትና ለእስረኛ የማይሰጡ አገልግሎት እንዲያገኙ ይደረጋል::
ከአቶ በረከት ጋር ታስረው የነበሩት የንግድ ሸሪካቸው 28 ሚሊዮን ብር ከፍለው መውጣታቸው ይታወቃል::
አቶ በረከት ስምኦን እስር ቤት ቁጭ ብለው በተለያዩ የመገናኛ ዘዴወች ከቴወድሮስ አድሃኖም እና ከሌሎች አክቲቪስቶች ጋር በመገናኘት ትግራይ ውስጥ ኢንተርኔት በሌለበት ሁኔታ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲውን ሲመሩ ቆይተዋል::
በአሁኑ ሰዓትም የዲፕሎማሲ የጦርነት እና የኮምኒኬሽን ስትራቴጅ ዶክመንቶችን ለወንበዴው ቡድን እያዘጋጁ ይልካሉ::
አቶ በረከት በአብዛኛው ግዜያቸውን የሚያሳልፏት እስር ቤት ሳይሆን በለአምስት ኮከብ ሆቴል ውስጥ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ
የወሎን ኦፕሬሽን እየመሩ ህውሀትን ላሊበላ እንድትገባ የረዳትም አቶ በረከት ስምኦን ነው
ህውሀት በተደጋጋሚ በአማራ ክልል እየገባች ጥቃት እየፈፀመች ያለችው በእሷ ጥንካሬ ሳይሆን እንደ በረከት ስምኦን ባሉ የውስጥ አርበኞች ድጋፍ ነው !!
ህውሀትን እየመራ የሚያስገባው በብልፅግና ውስጥ ያለ የበረከት ስምኦን የእዝ ሰንሰለት እስከመጨረሻ ሊወገድ ይገባል
ይህ የማይሆን ከሆነ የአማራ ህዝብ በእጅጉ ዋጋ ይከፍላል
አማራው የጨረሰውን ጦርነት በሴራ ድጋሚ በክልሉ ወረራ እንዲፈፀምበት ሂሳብ እንዲወራረድበት እየሆነ ያለው እነ በረከት ስምኦን በዘረጉት የእዝ ሰንሰለት ነው !!
አንዳንድ የሰውየው አፍቃሬ ግለሰቦችም ከዚህ ሰው ጋር ያላችሁን ግንኙነት በአስቸኳይ አቋርጡ !!
የሚመለከተው አካል ጥብቅ ፍተሻና ክትትል ያድርግ
ያንጉዲ ራሳ
ተጨማሪ ያንብቡ:  የአዲስ አበባና የፌዴራሉ ህገ ወጥ መጅሊሶች የኢደል አድሃ (አረፋ) በአል ዝግጅትን ሙሉ ለሙሉ ለመንግስት አስረከቡ

4 Comments

  1. This does not look something that makes a real sense of facts . It sounds self- inflicting wound type of political propaganda! This type of very childish political game will never help the people deal with very clear and serious threat posed by the two factions and juntas ( TPLF and Prosperity) of the same system ( EPRDF) for a long time!

  2. ኣረ እባካቹ የሌለ ውንጀላ ኣትወንጅሉ፡ ሌላ ኣላማ፡ እሱን ለመግደል የሚደረግ ውንጀላ ነው፡

  3. Tegnawu Goshu, commander in chief should not be in war front he give orders to his followers to execute from a distance. your friend has all access(interenet, phones, TV and other gadgets) he is also updated by BEADEAN members. From his knowledge of the area and politics of the TPLF politics he can fully give guidance to his followers from his fully furnished expensive villa given to him by Agegnhu Teshager, Gedu Andargachewu and Demeke Mekonen, however they tried to please him as soon as he is out I have no doubt they will be his first victim and will finish them with out wasting time.
    To conclude my point the venomous Berket Semon he can do more damage to my country unless he is seen off to Asmara. I have strong suspicion are you Yared Tibebu?

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share