https://youtu.be/id7DvE6QtuY
ኦፕሬሽን ዔራ | የደብረፂዎንን ህይወት የቀጠፈችው የመጨረሻዋ የስልክ ጥሪ | የሀገር መከላከያ ድንቅ የጀግንነት ሥራ!
https://youtu.be/id7DvE6QtuY
ኦፕሬሽን ዔራ | የደብረፂዎንን ህይወት የቀጠፈችው የመጨረሻዋ የስልክ ጥሪ | የሀገር መከላከያ ድንቅ የጀግንነት ሥራ!
This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.
Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.
If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.
አንተ ውሸታም ከመዋሸት መታረቅ አይሻልም የለም የለም ደብርፅ አይሞትም መቼ መቼ አይሞትም ተቃጠል እሺ አፈር ብላ ድንጋይ ራስ ታላቅ ኢትዮጵያ ሃገረ ትግራይ ብሎ ያስጠራታል
ይህ አስተያየት (emu YedinglmLij) ለእሙ የድንግል ልጅ ነው። መጀመሪያ ስምህን ለመጥራት በመቸገሬ ስም አውጥቸልሃለሁ እና እንዳትከፋ ከተከፋህም መልካም። ስለሆነም ስምህ ሊቀ ሊቃውንት ሊቀ ጠበብት እሙ የድንግል ልጅ ነው። መቸም የማይሰማ ጉድ የለም አልክ አልክና ሰው አይሞትም አልከን? ሊቀ ጠበብት እሙ የድንግል ልጅ እንዲህ ነው ” ሀጥያተኞችን ለማዳን የእግዚአብሔር ልጅ እግዚአብሔር የማይሞተው ሞቶ ከሙታንም ተለይቶም የተነሳ ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወይም እግዚአብሔር ነው። በበኩሌ ደብረጽዮን ሞተ አልሞተ ከፈስ አይቆጠርም ለምን ከተባለ በፈቃደኝነት አይጥ ጉድጓድ ግብቶ ተቀርቅሮ አፈር በልቶ የለም እንዲ ? ታዲያ ዛሬ አንተና መሰሎችህን ከሙታን ተለይቶ ተነስቶ እንዲመራህ ነውን? እንዲሁም ትግራይ እኮ በኢትዮጵያ ውስጥ አንድ ክፍለ ህገር ወይም ክልል እንጂ ሌላ አገር አለመሆኗን ማወቅ ይኖርብሃል። ታዲያ ሰውን ውሽታም፤አፈር ብላ ድንጋይ ራስ ብሎ በንዴት እና በበስጭት ከመሳደብ ስራት ባለው መልክ ሰው የማይሞት መሆኑን ማስረዳት አይቀልምን? ከነተረቱ “አላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል” ሲባል የአንተው ደግሞ ወረድ ሲል “አላዋቂ ጻፊ ኩስ ይለቀልቃል” ምክንያቱም አፈር በልታ ከአይጥ ጉድጓድ የወጣች ሙጫጭላ ቅል ራስህን ፎቶህን መሸፈን እንኳን ያልቻል ቅል ራስ ነሕ። እንዳንተው ድንጋይ ራስ እንዳልልህ ድንጋይ ከተወረወረ እንደሮኬት ጉዳት ያደርሳል።ቅል ግን ሲነኩት ይሰረጠጣል። በመጨረሻም ሊቀ ሊቃውንት ቅል ራስ እሙ የድንግል ልጅ