September 16, 2020
1 min read

ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንቷ ምን ነካቸው? |ሕብር ራዲዮ ዜና ትንታኔ

110951

ጠቅላይ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንቷ ምን ነካቸው? |ሕብር ራዲዮ ዜና ትንታኔ

1 Comment

  1. እኝህ ፈገግታ፤በቄንጥ መናገር፤መራመድ፤መቀመጥና ጥሩ መልበስ ግባቸዉ ያደረጉ የዶር አብይ ተሿሚ የፍርድ ተቋሙን እንዲመሩ የተሰየሙት ሴት ከተለያየ ቃለ መጠይቃቸዉና እሳቸዉ በተራቸዉ ከሚሾሟዋቸዉ ተሿሚዎች የምንሰማዉና የሚፈጸመዉ ድርጊት አስደንጋጭ ነዉ።

    ሴትዮዋ የፍርድ ወምበር ላይ ቁጭ ከሚሉ ሊሆኑ የሚመኙትን የሞዴል፤የፊልም ስራ ኪነት ወይም ቱሪዝም ዉስጥ ቢመደቡ የተሻለ ስራ የሚሰሩ ይመስለኛል። ፍትህ ባናቱ ሂዶ እያዩ ፍርድ ቤት የለቀቀዉን ፖሊስ እየመለሰ በመላ ሀገሩ ሰብአዊ መብት ቀርቶ የመኖር መብት ባልተከበረበት አገር እንዲህ ከባጥ በላይ መንጠራራት ለሳቸዉም ጥሩ አይሆንም። የፖለቲካዉ ስራዉን ትተዉ ወደ ፍትህ ሀሳባቸዉን ቢያዞሩ መልካም ይመስለናል ከሆነላቸዉ።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

110986
Previous Story

በንጹኃን ላይ ለተፈጸመው ጥቃት የፌዴራልና የክልል መንግሥታት ኃላፊነቱን እንዲወስዱ የአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ጠየቀ

Next Story

    የኢትዮጵያ አንድነት አንዲጠበቅ ፣ ፍትሕ እና ዲሞክራሲ እውን እንዲሆን ዜጎች አፍራሾችን ልንታገል ግድ ይለናል!

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop