February 17, 2019
1 min read

ኤርሚያስ አመልጋ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በላኩት ደብዳቤ ዘመን ባንክን ቦይኮት አድርጉ ብለዋል (በቪዲዮ የቀረበ)

94106

የአክሰስ ሪል እስቴት ዋና ስራ አስኪያጅ የነበሩት አቶ ኤርሚያስ አሜልጋ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን የበላይ አመራሮች ጋር በጥቅም በመተሳሰር የቀድሞውን ኢምፔሪያል ሆቴል ያለምንም የጨረታ ሂደት በ75 ሚሊየን ብር ውል ስምምነት በማሰር ሽያጭ እንዲፈፀም በማድረእግ የድርጅቱ ወቅታዊ ዋጋ 51 ሚሊየን ብር መሆኑ እየታወቀ በተጋነነ ዋጋ እንዲሸጥ በማድረግ በመንግስት ሀብት ላይ ከ24 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት አድርሰዋል በሚል ተከሰው ቃሊቲ ይገኛሉ:: በአሁኑ ወቅት በቃሊቲ እስር ቤት ቢጫ የ እስረኞች ዩኒፎርማቸውን ለብሰው እስረኞችን ስለንግድ እያስተማሩ የሚገኙት አቶ ኤርሚያስ በ እስር ቤቱ ብዙ ሰዎችን እየለወጡ መሆኑን ለዘ-ሐበሻ መረጃ ደርሷል:: እስረኞችም በአቶ ኤርሚያስ የሚሰጠውን ትምህርት በንቃት እየተከታተሉ መሆኑን ሰምተናል::

https://www.youtube.com/watch?v=QHgOVBzpybE

94092
Previous Story

ጌትሽ ማሞ በሚኒሶታ አስገራሚ ብቃቱን መድረክ ላይ ያሳየበት ሙዚቃ – ‘የጠላሽ ይጠላ”

94121
Next Story

በቃሊቲ ማረሚያ ቤት በዛሬው እለት አንድ አስገራሚ የሰርግ ስነስርአት ተከናውኗል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop