February 9, 2019
1 min read

የአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ ንብረት በሃራጅ እንዲሸጥ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የሃራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ታተመ

Screen Shot 2019 02 09 at 9.51.15 AM

የአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ ንብረት በሃራጅ እንዲሸጥ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የሃራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ታተመ:: ዝርዝሩን ከዜናው ይመልከቱ

https://www.youtube.com/watch?v=tUdOX1BEMNc&t=105s

በመንግስታዊው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣው የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ላይ መረዳት እንደተቻለው የአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ ንብረት የሆነ የሴባስቶፖል ኢንተርቴይመንት ንብረቶች በሃራጅ ሊሸጡ ነው::  ከዚህ ቀደም ዘ-ሐበሻ እንደዘገበ ቴዎድሮስ ተሾመ ከከሳሹ ወይዘሮ መስከረም ጸጋዬ ጋር አብረን ፊልም እንሰራለን በሚል 300 ሺህ ብር ወስዶ ከዚያ ውስጥ የተወሰነውን ከፍሎ ሌላውን ባለመክፈሉ የተነሳ ፍርድ ቤቱ የቴዎድሮስ ንብረት እንዲሸጥ ወስኗል::

2 Comments

  1. What about the money he nonsensically snatch from Artist Fikadu T/mariam,…We have to fight him upto the end, no more immoral artists who defame the good vane of our beloved and selfless artists.

  2. ANSWER THIS !!!!What about the money he nonsensically snatch from Artist Fikadu T/mariam,…We have to fight him upto the end, no more immoral artists who defame the good vane of our beloved and selfless artists.

Comments are closed.

93985
Previous Story

አቡነ ጢሞቴዎስ ታገዱ

Next Story

ጢስ አባይ ፏፏቴ ጉብኝት ላይ ከነበሩ ተማሪዎች መካከል አንድ ህይወቱ አለፈ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop