የአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ ንብረት በሃራጅ እንዲሸጥ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የሃራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ታተመ

የአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ ንብረት በሃራጅ እንዲሸጥ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የሃራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ታተመ:: ዝርዝሩን ከዜናው ይመልከቱ

https://www.youtube.com/watch?v=tUdOX1BEMNc&t=105s

በመንግስታዊው አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣው የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ ላይ መረዳት እንደተቻለው የአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ ንብረት የሆነ የሴባስቶፖል ኢንተርቴይመንት ንብረቶች በሃራጅ ሊሸጡ ነው::  ከዚህ ቀደም ዘ-ሐበሻ እንደዘገበ ቴዎድሮስ ተሾመ ከከሳሹ ወይዘሮ መስከረም ጸጋዬ ጋር አብረን ፊልም እንሰራለን በሚል 300 ሺህ ብር ወስዶ ከዚያ ውስጥ የተወሰነውን ከፍሎ ሌላውን ባለመክፈሉ የተነሳ ፍርድ ቤቱ የቴዎድሮስ ንብረት እንዲሸጥ ወስኗል::

ተጨማሪ ያንብቡ:  "ያመመኝ በእሙ የተነሳ ስለሆነ 'ያመመኝ በሷ ነው' የሚል ነጠላ ዜማ ሰርቻለሁ" - ድምፃዊ ጌድዮን ዳንኤል

2 Comments

  1. What about the money he nonsensically snatch from Artist Fikadu T/mariam,…We have to fight him upto the end, no more immoral artists who defame the good vane of our beloved and selfless artists.

  2. ANSWER THIS !!!!What about the money he nonsensically snatch from Artist Fikadu T/mariam,…We have to fight him upto the end, no more immoral artists who defame the good vane of our beloved and selfless artists.

Comments are closed.

Share