January 12, 2019
1 min read

በዶ/ር አብይ አህመድ የሚመራው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ለማቋቋም በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ ውሳኔ አሳለፈ

93682

በዶ/ር አብይ አህመድ የሚመራው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ለማቋቋም በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ በዛሬው ዕለት ውሳኔ አሳለፈ።

https://www.youtube.com/watch?v=G6LalCqO72M
በዶ/ር አብይ አህመድ የሚመራው የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ የብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ለማቋቋም በቀረበው ረቂቅ አዋጅ ላይ በዛሬው ዕለት ውሳኔ አሳለፈ። የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው እለት ባካሄደው 61ኛ መደበኛ ስብሰባ በሁለት ረቂቅ አዋጆች ላይ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ማሳለፉን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽፍሀት ቤት ያሰራጨው መረጃ ይጠቁማል::

93679
Previous Story

በአዲስ አበባ ፖሊሶች በጦር መሳሪያ በማስፈራራትና በማስገደድ ህዝብ እየዘረፉ ነው ተባለ

93685
Next Story

አብን መከላከያ ሰራዊቱ ይቅርታ እንዲጠይቅ ጠየቀ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop