January 4, 2019
2 mins read

“ሁሉንም ያሳተፈ ሀገራዊ ፍኖተ ካርታ መውጣት አለበት” – ጀነራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ

93551

ሕወሃት ለሁለት በተከፋፈለበት ወቅት በአቶ መለስ ዜናዊ ከመከላከያው ኢታማዦር ሹመነታቸው የተባረሩት ጀነራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ “በአማራ ልሂቃን የሚነሳው የህገ መንግስት ተቃውሞ መሰረተ-ቢስ ነው ፤ ህገ-መንግስቱ ሲፀድቅ ህዝብ ተሳትፎበታል ፤ እንደውም በየጣብያው ምን ያህል ህዝብ እንደተወያየበት ሁሉ ስታቲክስ ከዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ ጋር ነበር” ሲሉ ከዋልታ ቴሌቭዥን ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ተናገሩ::
https://www.youtube.com/watch?v=aVUdalQQ5Mk&t=54s
“አሁን እየሆነ ያለው በለውጥ ስም ጥላቻ ነው እየተንጸባረቀ ያለው ይህ መሆን አልነበረበትም ፤ ምክንያቱም አሁን እየገዛ ያለ ሃይል ግልጽ የሆነ የመዳረሻ ፍኖተ ካርታ የለውም ፤ ይህ ትልቁ ችግር ነው። በቅርብ ግልጽ የሆነ ሁሉኑም ያሳተፈ ሀገራዊ ፍኖተ ካርታ መውጣት አለበት።” ያሉት ጀነራሉ “ዶ/ር አብይ ወደ ስልጣን ሲመጣ ከማንም በላይ የትግራይ ህዝብ ነበር ደስተኛ የሆነው ፤ “ባልበላሁት ባልጠጣሁት የምወቀስበት ምክንያት ከንግዲህ አይኖርም ፤ አሁን ነጻ ወጥቻለሁ” ነበር ያለው። ነገር ግን ቀስ በቀስ የትግራይን ህዝብ አንገት የሚያስደፉ ንግግሮች ተጀመሩ ፤ የትግራይ ህዝብ ብበአዴን ሰዎች አካኪ-ዘራፍ ሲባልበት ፌደራል መንግስት ዝም አለ፤ በትግሉ፣ በላቡ የተሰራ መንገድ ሲዘጋም ፌደራል መንግስት ዝም አለ ፤ የግሌ አቋም ይቅር፣ ህዝቡ ግን ትክክል አይደለም ብየ አላስብም።” ብለዋል::
በአማራና በትግራይ ክልሎች አዋሰኝ አካባቢዎች የሚነሱ ግጭቶች መንስዔ በ1984 ዓ.ም የተደረገው ህዝብን ያላማከለ አከላለል እንደሆነ የአዴፓ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ደሴ ጥላሁን ለጀርመን ድምጽ ሲናገሩ ሰምተናል::

1 Comment

  1. Leper! Your hatred permeates your words. You have no moral or courage capabilities even to mention the name Amhara. Stop your diarrhoea or you will bite the dust!!!

Comments are closed.

93548
Previous Story

በበዓላት በሚኖረዉ ከፍተኛ የሀይል ፍላጎት የተነሳ ሊያጋጥም የሚችለውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና መዋዠቅ ለማስቀረት በቂ ዝግጅት ማድረጉን ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ

93568
Next Story

የተደራጁ ወጣቶች በሐረሪ የፖሊስ ኮምሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ ቃጠሎ አስነሱ | የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ድርጅትን ቢሮ ንብረት ልቀቁ ብለዋል

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop