January 4, 2019
1 min read

በበዓላት በሚኖረዉ ከፍተኛ የሀይል ፍላጎት የተነሳ ሊያጋጥም የሚችለውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና መዋዠቅ ለማስቀረት በቂ ዝግጅት ማድረጉን ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ

93548

በበዓላት በሚኖረዉ ከፍተኛ የሀይል ፍላጎት የተነሳ ሊያጋጥም የሚችለውን የኤሌክትሪክ ኃይል መቆራረጥና መዋዠቅ ለማስቀረት በቂ ዝግጅት ማድረጉን ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ።
https://www.youtube.com/watch?v=aVUdalQQ5Mk&t=54s
አገልግሎቱ በፕሬስ መግለጫው እንዳስታወቀው ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል ጋር በመተባበር ለሚፈጠረው የኃይል መቆራረጥና መዋዠቅ አፋጣኝ መፍትሔ የሚሰጥ የጋራ ተጠባባቂ ኮሚቴ አቋቁሜያለሁ ብሏል።

ፋብሪካዎችና ሌሎች የከፍተኛና የመካከለኛ ኃይል ተጠቃሚ ኢንዱስትሪዎች ከታህሳስ 28 ቀን 2011 ዓ.ም ንጋት 12፡00 ሰዓት ጀምሮ እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ንጋት 12፡00 ሰዓት ድረስ ኃይል ቀንሰው እንዲጠቀሙ ትብብር ጠይቋል።

በኅብረተሰቡ በኩልም ኤሌክትሪክ መጠቀሚያ ሰዓትን በምሽት እና ሌሊት በማድረግ የሃይል እጥረትን ለመከላከል የድርሻውን እንዲወጣ ጥሪ አስተላልፏል።

93544
Previous Story

በሀረሪ ክልል ከጊዜ ወደ ጊዜ የወንጀል ድርጊት መባባስ በስጋት እንድንኖር አድርጎናል ሲሉ የክልሉ ነዋሪዎች ገለጹ

93551
Next Story

“ሁሉንም ያሳተፈ ሀገራዊ ፍኖተ ካርታ መውጣት አለበት” – ጀነራል ጻድቃን ገብረትንሳኤ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop