January 3, 2019
1 min read

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ የቻይና ህዝባዊ ሪፑብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን ዛሬ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡

93516

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ የቻይና ህዝባዊ ሪፑብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን ዛሬ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡

https://www.youtube.com/watch?v=yJGl1PI8qiY

ሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የጠበቀ የረጅም ጊዜ ግንኙነትና ቻይና ለኢትዮጵያ የምታደርገውን አስተዋጽኦ ያነሱት ጠ/ሚር ዐቢይ ከመሰረተ ልማት እድገት በተጨማሪ አዲሱ የትብብር አድማስ የቴክኖሎጂ እድገት ላይ ሊያተኩር ይገባል ብለዋል፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዋንግ ይም በበኩላቸው በኢትዮጵያ ባለፉት ጥቂት ወራት እየተካሄዱ ያሉ ስኬታማ የለውጥና ማሻሻያ ሥራዎችን አድንቀዋል፡፡ ኢትዮጵያ በትክክለኛ አቅጣጫ ላይ ትገኛለች ያሉት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አገራቸው ቻይና የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎችና አዳዲስ የልማት ገፅታዎች ዙሪያ ለመተባበር ፍቃደኝነቷን ገልፀዋል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት አስታውቋል::

93513
Previous Story

ከመስከረም ወር አጋማሽ ጀምሮ በታጣቂዎች ተዘግቶ የነበረው የካማሸ ዞን መንገድ መከፈቱን የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል አስታወቀ

15
Next Story

በኢትዮጵያ  ባለፉት ስድስት ወራት  የ15 ሃገራት ዜግነት ያላቸው 56 አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር  ዋሉ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop