January 3, 2019
1 min read

በኢትዮጵያ  ባለፉት ስድስት ወራት  የ15 ሃገራት ዜግነት ያላቸው 56 አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር  ዋሉ

15

በኢትዮጵያ  ባለፉት ስድስት ወራት  የ15 ሃገራት ዜግነት ያላቸው 56 አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ስር  መዋላቸውን  የፌዴራል ፖሊስ የአደገኛ እጽ ቁጥጥር ዲቪዥን ሃላፊ ኮማንደር መንግስተአብ በየነ ገለጹ::

https://www.youtube.com/watch?v=yJGl1PI8qiY

ከተያዙት ውስጥ 19 የሚሆኑት ናይጄሪያውያን ሲሆኑ አስር ኢትዮጵያውያን በዝውውሩ ሲሳተፉ ተይዘዋል፡፡ ቀሪዎቹ የተለያዩ ሃገራት ዜግነት ያላቸው ናቸው ያልይት ኮማንደር መንግስተአብ  ከአዘዋዋሪዎች 95 ኪሎ ግራም ካናቢስ እና ከ141 ኪሎ ግራም በላይ ኮኬን በፌደራል ፖሊስ መያዙን ጠቁመውላ::

በሃገር ውስጥም በአዲስ አበባ አንድ ሺህ ካሬ ሜትር፤ በሻሸመኔ ሰባት ሄክታር የበቀለ ካናቢስ የተባለ አደገኛ እጽ በፖሊስ እንዲነቀል አብቅለዋል የተባሉትም ለህግ እንዲቀርቡ መደረጉን ሃላፊው በመግለጫቸው ገልጸዋል::

93516
Previous Story

ጠ/ሚር ዐቢይ አሕመድ የቻይና ህዝባዊ ሪፑብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን ዛሬ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡

93554
Next Story

በቅርቡ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ በይፋ ስራ ሊጀምር መሆኑን ገለጸ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop