February 27, 2018
1 min read

ጀግናው አርበኛ ጎቤ መልኬ ከተሰዋ አንድ ዓመት ሞላው

88515

በአማራ ተጋድሎ ሥር የወያኔን ተገንጣይ ስርዓት ሲፋለም ቆይቶ በመጨረሻም በጠላት ተላላኪ በተኛበት እንዲገደል የተደረገው አርበኛ ጎቤ መልኬ እነሆ ከተሰዋ አንድ ዓመት ሞላው::
አርበኛ ጎቤ ቢያልፍም ብዙ ጎቤዎችን ተክቶ አልፏል:: ጎቤን ለማስታወስ ባለፈው ዓመት ሞረሽ ወገኔ የአማራ ድርጅት አዘጋጅቶት የነበረውን የማስታወሻ ዘገባ በድጋሚ አቅርበንላችኋል – ይመልከቱት::
https://www.youtube.com/watch?v=rM8bF3nrZj8

Previous Story

ከመሠረታዊ  ዴሞክራሲያዊ   የሥርዓት ለውጥ ውጭ ሌላ መውጫ መንገድ የለም!

Next Story

ከአድዋ ድል ማግስት፤ አጼ ምኒልክ እና ኤርትራ( ከ ሙሉጌታ ገዛኸኝ)

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop