January 23, 2018
1 min read

ደሴ የብሐራዊ መረጃዉ ሚስጥራዊ ስብሰባ ላይ ተኩስ ተከፈተ

ልዑል ዓለሜ እንደዘገበው

ደሴ በብሄራዊ መረጃ በሚስጥር ተጠርቶ በመካሄድ ላይ የሚገኘዉ ዉይይትን በመንተራስ የወልዲያዉን ብጥብጥ ያባባሱና ሆን ብለዉ ነገሩን ወደ ህዝባዊ አመጽ እንዲሄድ በማድረግ የተሳተፉ ወጣቶችን በተመለከተ ስብሰባ እየተደረገ ባለበት ወቅት ትዉልደ ወልዲያ የሆነ የመረጃዉ ሰራተኛ እስኳድ ወይም አልሞ ተኳሽ ስምሪት ባልደረባ በድንገት በከፈተዉ ተኩስ ለግዘዉ ማንነቱ ያልታወቀ የጸጥታ ዘርፍ ሐላፊ ወዲያዉኑ ህይወቱ አልፋለች።

” እኛ ከዚህ ህዝብ አብራክ ወጥተናል ይህ ህዝብ አንፈልጋችሁም እያለ ጮኽ እንጂ ምን አደረገ ይህ ህዝብ አልፈልግም ስላለ ብቻ ተገደለ አሁን ደግሞ ተመንጥሮ ይታሰር ትላለህ” ብሎ የጠየቀዉ አልሞ ተኳሽ ከጸጥታ ዘርፍ ሐላፊው የንቀትና የስድብ ቃላት በማግኘቱ የታጠቀዉን መሳሪያ አዉጥቶ በአራት ጥይት ገላግሎት መሰዋቱን ታማኝ ምንቻችን ጠቅሰዋል።

ምንጩ አክለዉ አሁን ትግሉ ተፋፍሞ ግሏል በዉስጥም በዉጭም እረመጡ ወያኔን መብላት ጀምሯልና ሁሉም ክልል ሁሉም ኢትዮጵያዊ ወንጭፉን መወርወር እንዲጀምር ጥሪ አስተላልፈዋል::

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!

bulcha demeksa
Previous Story

በኦነግ ምክንያት የታሰሩ የኦሮሞ ወጣቶችም ይፈቱ | ቡልቻ ደመቅሳ

Eriteria and ethiopia
Next Story

 ከኢትዮጵያዊያን ተጋሩ የውይይት መድረክ  

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop