ዋዜማ ራዲዮ በቅርቡ ያደርኩትን ንግግር ከ Contex ውጪ ወስዶ አነጋጋሪ አድርጎታል። (ከጃዋር መሐመድ)

እኔ ያልኩት እየተሰራበት ያለውም
1) የኦሮሞ ሲቪክ እና ፖሊቲቻል አመራር በቅርቡ በመሰብሰብ የኦሮሞ ቻርተር ያዘጋጃል። ይህ ሁሉንም ዮሮሞ አመራሮች ሊሳማማ የሚችል አነስተኛ ፕሮግራም ማለት ነው
2) ወያኔ እየወደቀ ስለሆነ ከዚያስ ምን መሆነ አለበት በሚለው የፖሊሲ የስትራቴጂ ጉዳዮች ላይ የሚመክር ኮንፈረንሰ በቅርቡ በኦሮሞ የህግ ባለሟያዎች ማህበር ሎንዶን ላይ ተጠርቷል
(( ለመላው ኢትዮጲያም እንዲህ አይነት Social Contact ያስፈልጋል፤ እያንዳንዱ ማህበርሰብ መጀመሪያ በውስጡ እንዲህ አይነት ስምምነት ፈጥሮ ቢቀርብ ይሻላል በማለት ባለፈው ኢትዮትዩብ ባዘጋጀው ፎረም ላይ መናገሬ ይታወስ)
https://www.youtube.com/watch?v=oFQ7IZRBjx0
3) የኦሮሞን ህዝብ መብት እና ጥቅም በዘላቂነት ለማስከበር ከፖሊቲካ ፓርቲዎች ወገንተኘት ነጸ የሆነ ወታደራዊ ተቋም መቋቋም አለበት
ይህ አዲስ ንግግር ሳይሆን ላለፉት ብዙ ወራት እና አመታት በኦሮምኛ፣ አማርኛ እና እንጊሊዚኛ ያቀርብኩት ንግግር ነበር። ይህን ስናገርም የንግግሩን ጭብጥ ደጋግሞ ለሰማ ማህበረሰብ ስላነበር ዝርዝር ውስጥ አልገባሁም። ዋዜማ ወይ የትርጉም ችግር ነበረበት ወይም ከኮንቴክስቱ ውጪ ነው የተረዳው መሰለኝ።

ተጨማሪ ያንብቡ:  Sport: የኢትዮጵያውያን ተጫዋቾች ዝውውር ቀጥሏል፤ ሽመልስ ሊቢያ ሄደ

1 Comment

  1. Jawar, Jawar. What kind of ideology are you injecting into our people’s mind?? Especially in this challenging time when we, Oromos, Amhara, Konso, Afar, Gurage, and the rest of ethiopians are striving to stand as one nation again, as we were for the last 3000+ years, and defeat this ruthless, murderer weyane once and for all. People are not even done burying their dead, and you’re talking about arming Oromos? Isn’t it enough what we’ve gone through the past 25 years with this division? If we start arming Oromos, Amharas, Konso, Gurage, Afar, etc., then what will be our nationality? What you are talking about is playing woyane’s filthy game all over again, different face same game. In the end it means these barbarians win. Though you don’t know it, you are woyane’s greatest tool by creating division among Ethiopians again. Oromo was there as one Ethiopia before you were born, and it will be there just the same after you. Unity is power, and with that power we can overcome any enemy. As we did in our past. What we look forward to now is ONE peaceful Ethiopia, nothing less. Please stop poisoning people’s minds with your nonsense. For your info, I am one pure, proud Oromo Ethiopian.

Comments are closed.

Share