August 21, 2016
1 min read

በባህርዳር ከቤት ያለመውጣትና የሥራ ማቆም አድማ ተጀመረ

(የባህር ዳር ከተማ File Photo)
በባህርዳር ከቤት ያለመውጣትና የሥራ ማቆም አድማ ተጀመረ 1

(ዘ-ሐበሻ) የአማራው ክልል ዋና ከተማ በሆነችው ባህር ዳር ከተማ የሥራማቆም እና ከቤት ውስጥ ያለመውጣት አድማ ተጀመረ::

በከተማዋ በአሁኑ ወቅት የሚታየው ፖሊስ ብቻ ሲሆን ሕዝቡ ለቀጣይ 3 ቀናት እንዲደረግ በታቀደው ከቤት ያለመውጣትና የሥራማቆም አድማ ተሳታፊ ለመሆን በዛሬው እለት ጀምሮታል::

በባህርዳር ምንም ዓይነት ንግድ እንቅስቃሴ ካለመኖሩም በላይ ሆቴሎችን ጨምሮ ትናንሽ ምግብ ቤቶች ዝግ ናቸው::

Previous Story

የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ ከኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ማዕከላዊ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫና የቀረበ ጥሪ

Next Story

ሸገር ለምን አታምፅም?

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop