May 16, 2013
1 min read

ድምጻዊት አበበች ደራራ አረፈች

AbebechDerara


አርቲስት ደበበ እሸቱ በፌስ ቡክ ገጹ እንደዘገበው፦
ለረጂም ዓመታት በራስ ቴአትር በድምጻዊነት ስትሰራና ለአድማጮችዋ ዜማዎችን ስታቀርብ ኖራ በስተመጨረሻው ወደ እስራኤል ሀገር ከትማ ስትኖረ የነበረችው ታዋቂዋ ድምጸ መልካሟ አበበች ደራራ ዛሬ ሜይ 16 ቀን ባደረባት ህመም ሳቢያ ሕይወቷ አልፏል፡፡
አበበች ደራራ በሕመም ተይዛ ለበርካታ ወቅት በአልጋ ላይ ከመቆየቷም ባሻገር ጨርሶ ከሰዎች ጋር ግንኙነት አቋርጣ በሽታዋን ለብቻዋ ስታስታምም እንደነበረች በቅርብ የሚያውቋት ይናገራሉ፡፡
የአበበች ደራራ አስከሬን በኖረችበት የቴል አቪቭ ከተማ በዛሬው እለት ከቀኑ 3.00PM ላይ ወደ ቀብር በወዳጅ ዘመዶች ታጅቦ በመሄድ ሥርአተ ቀብርዋም ይፈጸማል፡፡

5 Comments

    • Yagerachinin ena yehzb lijoch yehonu birqyewochin enkuan mastamem bewegu meqber alemechalachin yangebegibal

  1. አበበችን የምታክል ብርቅዬና አንጋፋ የጥበብ ሰው በሀገሯ መድረሻ አጥታ በስደት ኖራ በስደት መሞቷ ሳያንስ ሬሳዋ እንኳን በሀገሯ ማረፍ አለመቻሉ እነዴት ያሳዝነናል? በቃ ይች ሀገር እንደመለስ ላሉ ባንዳዎች ካልሆነ በቀር ቦታ የላትም ማለት ነው።

Comments are closed.

Previous Story

የአንድነት/መድረክ የፖለቲካ ግንኙነት እና የጋራ እንቅስቃሴ ከመቀናጀት እስከ ግንባር ያለው አጠቃላይ ሁኔታ ግምገማ

Pen 4
Next Story

ሰውየው (ክፍልሁለት) ከይገርማል ታሪኩ

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop