የአንድነት/መድረክ የፖለቲካ ግንኙነት እና የጋራ እንቅስቃሴ ከመቀናጀት እስከ ግንባር ያለው አጠቃላይ ሁኔታ ግምገማ

ሚያዝያ 19 ቀን 2005 ዓ.ም የአንድነት ፓርቲ ብ/ም/ቤት ባደረገው ስብሰባ ላይ ባስተላለፈው ውሳኔ መሰረት የአንድነት/መድረክ የፖለቲካ ግንኙነት እና የጋራ እንቅስቃሴ ከመቀናጀት እስከ ግንባር ያለው አጠቃላይ ሁኔታ ላይ የተዘጋጀውን ሰነድ ገምግሞ አፅድቋል፡፡ ሰነዱም ለመድረክና ለመድረክ አባል ፓርቲዎች እንዲሰጥ፣ አባላትና ደጋፊዎች እንዲያውቁት እንዲሁም ለህዝቡና ለመገናኛ ብዙሃን እንዲሰራጭ በተባለው ውሳኔ መሰረት እነሆ ሰነዱን አያይዘናል፡፡

ትዮጵያ ለዘላለም ትኑር!!!
የአንድነት ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት

 የአንድነት ብሔራዊ ምክር  ቤት አቋምን የሚያሳይ ሰነድ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

ተጨማሪ ያንብቡ:  የሕብር ሬዲዮ ሚያዚያ 27 ቀን 2011 ዓ.ም. ፕሮግራም

2 Comments

  1. UDJ can now go its way. It is important for the rest of MEDREC to form their alliance and move forward. One should not expect UDJ will affect the political situation in Oromia , Southern People, Tigray and the rest of the country. Even its influence in Amhara region will be curbed by the presence of other Amhara organizations which are more pallatable to their wish. UDJ may play a card with some TPLF power. This will not change the picture. It is important that MEDREK as an organization now has the weak link removed from its rank.

  2. Medrek is a collection of ethnic parties built as a mirror image of EPRDF, which the fascist ethnicist Tigre people liberation front designed. There is so much squabble within Medrek , possibly caused mainly by groups and individuals planted by Tigre liberation force operating and controlling the organisation.

Comments are closed.

Share