November 18, 2024
4 mins read

ከመከላከያ ምንጮች የተገኘ መረጃ!!

Oromo Tergnaw 1 1 1

የብልፅግናው መሪ አብይ አህመድ የአማራን ህዝብ በሀይል ረግጨ እገዛለሁ በሚል የቀቢፀ ተስፋ ቅዠት ከጥር ወር 2015 ዓ /ም ጀምሮ ወታደር በማዝመት ውጊያ የጀመረ ሲሆን በወቅቱ ያሰበው እቅድ ባለመሳካቱ ወረራውን ህጋዊ ለማድረግ ሀምሌ 28 / 2015 ዓ/ም አስቸኳይ አዋጅ በማወጅ ይህንንም በማራዘም ሁሉን አቀፍ እርምጃዎች በመውሰድ ያሰበውን ማሳካት አልቻለም ።
አሁንም ለመጨረሻ ጊዜ የጥፋት እቅድ በማውጣት የተቀናጀ የአየር ሀይል ጥቃት ለመፈፀም ተዘጋጅታል።
አብይ አህመድ የሚመራው ሚስጥራዊ ቡድን
፩፦ ከኢትዮጵያ ካርታ ስራዎች ድርጅት ፣
፪፦ ከኢንሳ ፣
፫፦ ከአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የተወጣጡ የጂኦ ስፓሻል ባለሙያዎችን በመምረጥ በአይሮፕላን ለ21 ቀናት በአማራ ክልል የአሰሳ ጥናቶችን አድርጎ ቦታዎችን የመለየት ስራዎችን አጠናቋል።
በዚህም መሰረት የሚከተሉት ቦታዎች ተለይተዋል ፦
1. በሰሜን ጎንደር የተለዩ ቦታዎች ፦
ቋራ እና መተማና አካባቢው፣
2. በደቡብ ጎንደር ፦
እስቴ እና ስማዳ እና አካባቢው፣
3. በምስራቅ ጎጃም ፦
አማኑኤል ዙሪያ ፣ ፈንድቃ ፣ መሶቢት ፣ ፣መርጦለማሪያም፣ሞጣ እና አካባቢው፣
4. ሰሜንወሎ፦
ወልዲያ፣ሲሪንቃ፣ ተኩለሽ እና ቃሊም እና አካባቢው፣
5. ሰሜንሽዋ፦
ይፋት እና ሬማ እና አካባቢው፣
እነዚህ ተለይተው ኦፕሪሽን ሊሰራባቸው የታቀዱ 15 ቦታዎች ናቸው።
አብይ አህመድ ይህን ሚስጥራዊ ቡድን የሚሰበስበው እና የመለየት ስራዎችን የሚሰራው እንዲሁም ህዳር 02 / 2017 ዓ/ም የአየር ሀይል አዛዡን ይልማ መርዳሳን እና የሰሜን ምዕራብ አየር ሀይል ቀጠና አዛዡን ከባህርዳር በማስመጣት የዘመቻ ትዕዛዝ የሰጠበት የቢሮው አድራሻ አዲስአበባ ወሎ ሰፈር የኢንሳ ዋና መስሪያ ቤት 14ኛ ፣ 15ኛ ፣16ኛ ፎቆችን የሚጠቀም መሆኑ ተረጋግጧል።
በአማራ ክልል ከላይ የተመረጡ 15 ቦታዎችን መደብደብ የታቀደው በተዋጊ ጀቶች ፣ በሂሊኮፍተር እና በድሮን ሲሆን ለዚህ ተልዕኮ የሚሆኑ 3 ተዋጊ ጀቶች እና 4 ሂሊኮፍተር ባህርዳር ምድብ አየር ሀይል ውስጥ ይገኛሉ፤ ተፈላጊው ተተኳሾች ፣ ነዳጅ እና መለዋወጫ እቃዎች ገብተዋል።
በመሆኑም በተጠቀሱት ቦታዎች የሚንቀሳቀሱ የፋኖ አባላት እና ህብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄዎች እንዲያደርጉ መረጃው ይድረሳቸው።
በቀጣይ የምድቡ አዛዥ እና አብራሪዎችን ስም ዝርዝር እነገልፃለን ።
ከታማኝ ውስጣዊ የመረጃ ምንጭ የተገኘ
አሳየ ደርቤ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

ከነፃነት ዘገዬ የአራት ኪሎው ኦነግ ሸኔ ከቁጥር ጋር እንደተጣላ ዕድሜውን አገባደደ፡፡ ኦነግ/ኦህዲድ ዛሬም ሆነ ዱሮ፣ በቤተ መንግሥትም ይሁን በጫካ ቁጥር ላይ ያለው አቋም ምን ጊዜም ያስደንቀኛል፡፡ ደግሞም እየባሰባቸው እንጂ ሲቀንሱ አይታዩም፡፡ ጥቂት

80 ቢሊዮን ብር ስንት ብር ነው?

በላይነህ አባተ ([email protected]) መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ ምዕራባውያን የኢትዮጵያን ልጆች እያታለሉና እየደለሉ ከእምነታቸው ለመንጠቅ ሲቃጡ በ1951 ዓ ም ባሳተሙት ‘መድሎተ አሚን ወይም የሃማኖት ሚዛን ጥልቅ መጽሐፍ ሽፋን ላይ ሕዝብ ልቡናውን፣ ዓይኑን፣ ጀሮውንና

ሰው ሆይ!

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

አስቻለው ፈጠነ የኢትዮጵያን ባህላዊ ሙዚቃ ከዘመናዊ ተፅዕኖዎች ጋር በማዋሃድ ባሳየው ልዩ ችሎታ የተቸረው አርቲስት ነው ። ጥበባዊ ጥረቱ ብዙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጥልቅ ባህላዊ ትሩፋት እና የሙዚቃ ልምምዶች በልዩ ሚዛን፣ ዜማ እና ዜማ

አሞራው ካሞራ | አስቻለው ፈጠነ

January 15, 2025
ፈራ ተባ እያልን እንጂ ስለፋኖ ትግልና አደረጃጀት ብዙ የሚባል ነገር አለ፡፡ እንዳጀማመሩ ቢሆን ኖሮ እስካሁን ፋኖ ኢትዮጵያን በአጠቃላይና አማራን በተለይ ከታወጀባቸው የመፈራረስና የዕልቂት ኦነግ-ኦህዲዊ ዐዋጅ ነጻ ባወጣቸው ነበር፡፡ ይሁንና በምናውቀውም በማናውቀውም በምንገምተውም

ይድረስ ለፋኖ አደረጃጀቶች በያሉበት – ነፃነት ዘገዬ

የአማራ ሕዝብ የኅልውና ትግል፦ ዘርፈ ብዙ የጥቃት ሰለባ የሆነ መንግሥት መር፣ ማንነት ተኮር እልቂት ለታዎጀበት ሕዝብ በጥብአትና በጀግንነት የሚከናወን የዘመናችን ሐቀኛ አብዮት ነው። አማራው በዋለበት እንዳያድር፣ ባደረበት እንዳይውል ተወልዶ ያደገበት ቀዬ ድረስ

ከአማራ ፋኖ አደረጃጀቶች የተሰጠ የጋራ መግለጫ!

January 14, 2025
ኤፍሬም ማዴቦ ([email protected]) ባለፉት ሁለት ወራት አገር ውስጥና በውጭ አገሮች ያሉትን የኢትዮጵያ ሚዲያዎች ካጨናነቁ ዜናዎች ውስጥ አንዱ ፓርላማው ይህንን ወይም ያንን የህግ ረቂቅ አጸደቀ የሚሉ ዜናዎች ናቸው። የኢትዮጵያ ፓርላማ ምንም ይሁን ምን

የኢትዮጵያ ፓርላማ ሲመረመር

 ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)   ጥር 2፣ 2017(January 10, 2025) መግቢያ ባለፉት ሃምሳ ዓመታ በአገራችን ምድር ሲያወዛግበንና በብዙ መቶ ሺሆች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን ህይወታቸውን እንዲያጡ የተደረገበት ዋናው ምክንያት በፖለቲካ ስም የተደረገው ትግል ነው። ይህ ብቻ

ፖለቲከኛ ማለት ምን ማለት ነው? ፖለቲከኛ ራሱን የቻለ ሙያ ነው ወይ? በምንስ ይገለጻል? ለአንድ ህብረተሰብ የሚሰጠው በተጨባጭ የሚታይና የሚመዘን ነገር አለ ወይ? ፖለቲካ ሲባልስ ምን ማለት ነው? አገርን መገንቢያ ወይስ ማፈራረሺያ መሳሪያ?

Go toTop