አብይአህመድ “ደካማ፥ አቅመ ቢስ፥ አረመኔ፥ በስልጣን ጥም ያበደ፥ ክፉ ነው” አቶ ገዱ እንዳርጋቸው ይናገራሉ። አቶ ታየ ደንዳና ፣ በርካታ በቅርብ የሚያውቁት ሁሉ እንደመሰከሩበት አቶ ገዱም በይፋ በጻፉት ጽሁፍ ይህንኑ ሃቅ ደግመውታል። ለአብይ አህመድ ወደ ስልጣን መምጣት ቁልፍ ሚና ከተነበራቸው የኢህአዴግ/ብአዴን ከፍተኛ አመራሮች መካከል እንዱ የነበሩት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው።
“አብይ አህመድ በሰው
ደም የሚጫወት አረመኔ ነው”’
“የአብይ አህመድ አገዛዝ ዋና ባህሪው ቀውስን መፍጠርና ቀውሱን በወታደራዊ ሃይል ለመቆጣጠር እየሞከረ በስልጣን የሚቆይበትን ጊዜ ማራዘም ነው።”
“ይህ በኢትዮጵያ በታሪኳ አይታው የማታውቅ እጅግ ደካማና እኩይ የሆነ [የአብይ አህመድ] መንግስት ፣ በጎ ስራ ለማከናወን አቅመ ቢስ ቢሆንም፣ በሀገርና በህዝብ ላይ ጉዳት የማድረስ አቅሙ ግን እጅግ ክፍተኛ በመሆኑ ለአንዳፍታም ቢሆን መናቅና መዘንጋት የለበትም”።”
“የእብይ አህመድ መንግስት የበለጠ እድሜ ባገኘ ቁጥር ሀገርን ሊያፈርስ የሚችል ሃይል ስለሆነ በተቻለ ፍጥነት ከስልጣን መወገድ ያለበት አደገኛ አገዛዝ ነው”
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የአማራን ህዝብ ትግል ተቀላቀሉ። ”አብይ አህመድ ደካማ፥ አቅመ ቢስ፥ አረመኔ፥ በስልጣን ጥም ያበደ፥ ክፉ ነው”
ዝርዝሩን በአንከር ሚዲያ አዳምጡት።
አብይአህመድ “ደካማ፥ አቅመ ቢስ፥ አረመኔ፥ በስልጣን ጥም ያበደ፥ ክፉ ነው” አቶ ገዱ እንዳርጋቸው
Latest from Blog
የኦህዴድ መራሹ ብልፅግና መንግስት በአማራ እና በኦሮሚያ ክልል በንጹሀን ዜጎች ላይ እየወሰዳቸው ያሉ የነፃ እርምጃ ግድያዎች መንግስት ያሰበውን የፖለቲካ ግብ ያሳካለታል ወይ ? በኔ አመለካከት እነዚህ የንፁሃን ዜጎች የጅምላ ግድያዎች በሁለት በኩል እንደተሳለ ቢላዎ (double edge sword) ናቸው:: ፩- መንግስት እያሰላው
የኦህዴድ መራሹ ጅምላ ግድያዎች ስሌት (ሸንቁጥ- ከምዕራብ ካናዳ)
እነዶ/ር ደብረፅዮን እና በጠ/ሚ ዐብይ አህመድ በተሾሙት የትግራይ ጊዜያዊ መንግሥት መሪዎች እነጌታቸው ረዳ መካከል የነበረው አለመግባባት ተካርሮ ሰራዊቱን ወደውግንና አስገብቷል። የትግራይ ሐይል አዛዦች ትላንት ባወጡት መግለጫ ውግንናቸው ከእነዶ/ር ደብረፅዮን ጋር መኾኑን አስታውቀዋል።
በትግራይ የተፈጠረው ምንድነው?
የድሮ መሪዎች ያላደረጉትን ምሁር ጳጳሳቱ ያላስተዋሉትን ከፈረሰች ጎጆ ከባልቴት ቤት ገብቶ ክብሩን ዝቅ አድርጎ ውሀዋን ጠጥቶ ምግቧንም ተጋርቶ ያላለቀሰ ሰው ያንን ትይንት አይቶ ማን ይኖራል ከቶ? በዉሸት ፈገግታ ፊቱን አስመስሎ ፀሀይ የበራበት
ሰው በሰውነቱ – ከ ይቆየኝ ስሜ
የትሕነግ ዳግም ጦርነት አዋጅ፤ ብልጽግና በሴተኛ አዳሪዎች ላይ ግብር ሊጥል ነው፤ የዐቢይ የጫካ ፕሮጀክት ስውር እስር ቤት
የትሕነግ ዳግም ጦርነት አዋጅ፤ ብልጽግና በሴተኛ አዳሪዎች ላይ ግብር ሊጥል ነው፤ የዐቢይ የጫካ ፕሮጀክት ስውር እስር ቤት
የትግራይ ወታደራዊ ሀይል ዉሳኔ / አዳዲስ ዉጊያ እና የአማራ ፋኖ በወሎ / የወቃይትኮሚቴ መስራች ተገደሉ