August 8, 2024
2 mins read

አብይአህመድ “ደካማ፥ አቅመ ቢስ፥ አረመኔ፥ በስልጣን ጥም ያበደ፥ ክፉ ነው” አቶ ገዱ እንዳርጋቸው

አብይአህመድ “ደካማ፥ አቅመ ቢስ፥ አረመኔ፥ በስልጣን ጥም ያበደ፥ ክፉ ነው” አቶ ገዱ እንዳርጋቸው ይናገራሉ። አቶ ታየ ደንዳና ፣ በርካታ በቅርብ የሚያውቁት ሁሉ እንደመሰከሩበት አቶ ገዱም በይፋ በጻፉት ጽሁፍ ይህንኑ ሃቅ ደግመውታል። ለአብይ አህመድ ወደ ስልጣን መምጣት ቁልፍ ሚና ከተነበራቸው የኢህአዴግ/ብአዴን ከፍተኛ አመራሮች መካከል እንዱ የነበሩት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው።
“አብይ አህመድ በሰው
ደም የሚጫወት አረመኔ ነው”’
“የአብይ አህመድ አገዛዝ ዋና ባህሪው ቀውስን መፍጠርና ቀውሱን በወታደራዊ ሃይል ለመቆጣጠር እየሞከረ በስልጣን የሚቆይበትን ጊዜ ማራዘም ነው።”
“ይህ በኢትዮጵያ በታሪኳ አይታው የማታውቅ እጅግ ደካማና እኩይ የሆነ [የአብይ አህመድ] መንግስት ፣ በጎ ስራ ለማከናወን አቅመ ቢስ ቢሆንም፣ በሀገርና በህዝብ ላይ ጉዳት የማድረስ አቅሙ ግን እጅግ ክፍተኛ በመሆኑ ለአንዳፍታም ቢሆን መናቅና መዘንጋት የለበትም”።”
“የእብይ አህመድ መንግስት የበለጠ እድሜ ባገኘ ቁጥር ሀገርን ሊያፈርስ የሚችል ሃይል ስለሆነ በተቻለ ፍጥነት ከስልጣን መወገድ ያለበት አደገኛ አገዛዝ ነው”
አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የአማራን ህዝብ ትግል ተቀላቀሉ። ”አብይ አህመድ ደካማ፥ አቅመ ቢስ፥ አረመኔ፥ በስልጣን ጥም ያበደ፥ ክፉ ነው”
ዝርዝሩን በአንከር ሚዲያ አዳምጡት።

Neamin Zeleke

3 Comments

  1. ሸዋ ሕዝብ ድርጅት (ሸሕድ)
    ማስታወቂያ!
    ሸሕድ ዓመታዊ ጉባዔዉን በዚሁ ሐምሌ ወር አድርጎዋል። ባለፈዉ ዓመት ግንቦት ታላቁ አርበኛ እስክንድር ነጋ ያማራ ሕዝብ ግንባር (ዐሕግ) መመሥረቱን ይፋ ካደረገ በሁዋላ ነበር ያማራ ሕዝብ የሕልዉና ትግል ተቀጣጥሎ ይኸዉ አንድ ዓመት የሞላዉ። ያጋሚዶ ወያኔ ትግሬ ባንዳ ዉላጆችና ቀጥሎም የነ አቢይ አሕመድ ጋላ አረመኔ ጨፍጫፊ መጤ ወራሪ ኦነጋዉያን ጉጀለዎች ቅምጥ የባሕር ዳር ምስለኔ አሳማ አጋሰሱን ብአዴን-ብልፅግና ተብዬውንና የኦሮሙማ ፋሽስት ዙፋን ጠባቂ የኦነግ ጋላ ጎሣ መከላከያን ፈረካክሶታል፤ ሥንቅና ትጥቁን ቀምቶ ፋኖ ራሱን አስታጥቆዋል፤ ወራሪዉን የጠላት ሠራዊ በገፍ ማርኮታል። ታዲያ! እነ አቢይ አሕመድ፣ ሽመለስ አብዲሳና አዳነች አበቤ “ነፍጠኛ ዐማራን ሰብረነዋል፤ እኛ ያልፈቀድንለትና የማይስማማን ማንም ሌላ ባሕር ዳር ላይ ምስለኔ አይሆንም፣ ወዘተረፈ” እያሉ ሲፎልሉ የነበሩት፣ ዘወትር ሰላማዊ ያማራ ገበሬዎችን በወለጋ፣ በጅማ፣ በሸዋ፣ ባሩሲ፣ በሐረርጌና በባሌ የሚያስጨፈጨፉት፣ የሚያፈናቅሉት፣ ዐማራዉን ለይተው አዲስ አበባ እንዳይገባ ያስደረጉት፣ የነዋሪዉንም ቤት እያፈረሱ በገፍ እያፈናቀሉት ያሉት ናቸዉ በአሁነ ጊዜ ከዛሬ ነገ ፋኖ አዲስ አበባ ይገባል ብለዉ በሥጋትና ጭንቀት የበረገጉት። አዎ! እየተንበጫበጩም ስለሆነ ክልላችን በሚሉት በግዳጅ የብሔራዊ ውትድርና ሥልጠና እያስደረጉ ይገኛሉ። የተረኝነት መንግሥታችን የሚሉት ባማራዉ ፋኖ ተጋድሎ ሊወገድ የተቃረበ ስለሆነም ነዉ ኦነጋዉያን እነ አቢይ አሕመድ ከአርባ ዙር በላይ ያሠለጠኑትን ልዩ ኃይል የብሔራዊ መከላከያ ደንብ ልብስ አልብሰዉ፣ የፋኖን ወደ አራት ኪሎ ግስጋሴ ለመግታት፣ የምስለኔያቸው ብአዴንን ግባተ መሬት ለማስቆም ተመኝተዉ ፍጹም አረመኔ ቡከን ፤ ሌባ ዘራፊ ሠራዊታቸዉን በገፍ ባማራ ምድር ያስገቡት። የውትድርና ሥርዓትና ደንብ የለሹ ወራሪ አራዊት ከፋኖ ሕዝባዊ ሥራዊት ጋራ በግንባር ገጥሞ መዋጋት የማይችለዉ አረመኔ መንጋ ሲፈረጥጥ ሰላማዊ ያማራ ልጆችንና ወላጆችን፣ አዛዉንቶችን፣ ገዳማዉያን መነኮሳትን፣ ሼሆችን ጨፍጭፈዋል። ትምህርት ቤት፣ ጤና ጣቢያ ፤ ሐኪም ቤት፣ ቤተ ክርስቲያንና መስጊዶችን የጦር ሰፈሩ ምሽግ አድርጎቸዋል። አቢይ አሕመድ የጦር ወንጀለኛ ነዉ። ሁሉም ኦነጋዉያን ላማራ ሕዝብ የዘር ፍጅትና ማፅዳት ለፍርድ ይቀርባሉ።
    ዓመት ያስቆጠረው ያማራ ሕዝብ የሕልዉና ትግል በድል ዋዜማ ላይ ነዉ። ይህን ሂደት ቢቻላቸዉ ለመጥለፍ፣ ለመቀልበስና የሕልዉና ትግሉ ከሽፎ ዐማራዉ ሕዝብ የሴራ ፖለቲካቸዉ ሰለባ ሆኖ እንዲቀጥል፣ ባማራዉ ሕዝብ ኪሣራና አግልሎት ቅጥርኛ ባንዳዎቹ የዘረጉት የባንቱስታን አፓርታይድ የጎሣ አጥር /ክልል/አስተዳደራዊ መዋቅር ዘላቂ ሆኖ እንዲኖር የሚፈልጉት ሁሉም ፀረ-ዐማራ የቀበሮ ባሕታዉያን ዐማራ ሳይሆኑ ያማራነት ጨንበል አጥልቀዉ ለፋኖ የትግል ሂደት አዛኝ ቅቤ አንጉዋች ሆነዉ እንደነ ዮናስ ብሩ፣ ኤርምያስ ለገሠ፣ ኤልያስ ደምሴ፣ ያሬድ ጥበቡ፣ አጁማጃዉ ዘመድኩን በቀል ተብዬ ወለፈንዲ፣ ሃብታሙ አሰፋ፣ ባጠቃላይ የብአዴን ግልገሎችና ጡረተኞች፣ የኦነግና የወያኔ ትግሬ የአቢይ ብልጽግና የዩቲዩብ ቅጥረኛ አዉደልዳይ ሁሉ የፋኖ “ደጋፊ” መስለዉ ባንድ በኩል “ፋኖ አንድ ማዕላዊ ዕዝ ይኑረዉ” እያሉ መራጭና አስመራጪ ሆነዉ ያዞ እንባ ያለቅሳሉ። ባሕር ማዶ ተደንሽረዉ ከጦር ግንባር ሰበር ዜና እያሉ ሲወሻክቱ በሌላ በኩል ደግሞ ያራቱ ክፍለ ሀገራት የፋኖ አረበኛ መሪዎችን በመንደረተኛነትና በግለሰብ የሥልጣን ጥመኛ አምባገነንነት የማቆላመጥ ስልት መከፋፋያ ሴራ ያጠምዷቸዋል። በዚህም ረገድ በተለይ በአርበኛ እስክንድር ነጋ ላይ ከቶ ያለደረጉት የስም ማጥፋት በሬዉ ላም ወለድ ትርክት የለም። የብአዴን-ብልጽግና፣የኦነግ-ኦዴፓ፣ የወያኔ ትግሬ ትሕነግ፣ የኢዜማ ወዘተረፈ ግልገሎችና ጡረተኞች ሁሉም ተጅመልመላዉ ቅጥረኛ ፋኖ ተብዬዎችንም ከአገር ቤት አክለው በእስክንድር ነጋ ላይ እየዘመቱ ያሉበት ዋናዉ ምክንያት እሱ ከሁሉ በተቀዳሚ የእነዚህ ፀረ-ፀማሮች ማደጎ ባለመሆኑ፣ ከመዐሕድ ምሥረታ ጀምሮ ሲታገላቸዉ መኖሩ፣ ባማራዉ ሕዝብ ላይ እነዚህ አረመኔዎች እየፈጸሙት የነበረዉንና ያለዉን የዘር ፍጅትና ማጽዳት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዲያስቆም አቤቱታ ማቅረቡ፤ ሐጫሉ ሁንዴሳን በገደሉት ጊዜ ያዲስ አበባን ሕዝብ ከጀዋር መሐመድ አረመኔ ቄሮ ጨፍጫፊ መታደጉና አዲስ አበባን ከኦነግ ወራሪ ጋላ ስልቀጣ ለማትረፍ ባልደራስ ፓርቲን መሥርቶ በመታገሉ ሳቢያ በነአቢይ አሕመድ በይፋ ጦር የታወጀበት ሲሆን ወህኔም ተግዟል። ፀረ-ዐማራ ግምቦቴ እስስቶች ሰማቸዉን ኢዜማ ብለዉ የአብይ አሕመድ ፋሽስታዊ ጋላነት አሸርጋጂ የሆኑትና ያሉት በእስክንዳርና በፓርቲዉ ባልደራስ ላይ በተለይም ብርሃኑ ነጋ የተባለዉ ቀንደኛ የኢዜማ ጉጀሌ ጥላቻ ሲያናፋ አልነበረም?
    አርበኛ እስክንድር ነጋ ዐሕግን መሥርቶ ያማራ ፋኖን ለድል ዋዜማ ያበቃ ዕንቁ ያማራ ልጅ ስለሆነ ምድረ ቅጥረኛ ሁሉ “እስክንድር ከዐማራ ክልል ይዉጣ፣ ተዋጊ ፋኖ የለዉም፣ ወደ ዐሜሪካ ይመለስ፣ ፋኖ አይደለም፣ የመምራት ችሎታ የለዉም፣ ያማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት መሪ መሆን የለብትም …” እያሉ ዉሾቹ ሁሉ በበሉበት ያንባርቃሉ። ዳሩ ግን ሐቀኞቹ ያማራ አርበኛ ልጆች ከጎንደር፣ ከጎጃም፣ ከቤተ ዐማራ /ወሎ/ ና ሽዋ መልክተኞች ከወራት በላይ ጉባዔ አድርገዉ፣ መተደዳደሪያ ድንብ አዉጥተው፣ ሥራ አስፈጻሚ ሰይመዉ፣ ለድርጅቱም መጠሪያ ዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት /ዐፋሕድ/ አዉጥተዉ፣ ይፋ ከአደረጉበት ጀምሮ ያማራ ሕዝብ ደመኛ ጠላቶችና ወዳጅ መስለዉ የሚያሴሩት የለመዱትን የሴራ ፖለቲካ በማራገብ ያማራን የሕልዉና ትግል ቀልብሰዉ የጋላና የትግሬ አጋሰስ ብአዴንን ለማትርፍ፣ የጋላ ኦሮሙማ አረመኔ ፋሽስትን የጎሣ አፓርታይድ የዘር ፖላቲካን ለማስቀጠል እያደረጉ ያሉት ሴራ ፈጽሞ አይሳካም። አክትሟል! በመሠረቱ ሸሕድ “ያማራ ፋኖ አንድ እዝ ይመሥረት” እያሉ የዲያስፖራ አንዛራጮችን ልፈፋ በጥብቅ ይቃወማል። የኛ ሸዋ አርበኞች እነ ታላቁ ራስ አበበ አረጋይ ልጅ ኃይለ ማሪያም ማሞ፣ ልጅ ግዛቸዉ ኃይሌ፣ልጅ አየለ ኃይሌ፣ ወይዘሮ ሸዋረገድ ገድሌ፣ ደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶ፤ ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ወዘተረፈ ፋሽስት ጣሊያንን አምስት ዓመታት ሲዋጉ ከጎጃም፣ ከወሎ፣ ከትግሬ ወዘተረፈ ጋራ አንድ ዕዝ መሥርተው አልነበረም ጠላትን የተዋጉት። የዉሸት “አንድ ዐማራና አንድ ያማራ ፋኖ ዕዝ ይመሥረት” እያሉ ለሚያናፉ ዲያስፖራዎች፣ ለግልገልና ጡረተኛ የብአዴን አጋሰሶችን ሸዌ አንቅሮ ተፍቶዋቸዋል። ባጠቃላይ ያማራ ሕዝብ የገጠመዉን የሕልዉና አደጋ ጠላትን በመደምሰስ ብቻ ያረጋግጣል። በድርድር ማደናገሪያ የሚፈታ ነገር ፈጽሞ የለም። እርር ድብን በሉ ትግላችን ይቀጥላል፤ በድል ብቻ ይጠናቀቃል። ፋኖ አንድ ይሁን የሚሉ የፈላሲዎች/ዲያስፖራ/አስቃባጮች፣ የብአዴን ጉጀሌ ጎጃሜ፣ ጎንደሬና ወሎዬዎች ጥርቃሞዎች፣ የፀረ-ሸዋ ቅጥረኞችና ተባባሪዎች ሁላችሁም ትቀበራላችሁ! ሸዋ በነዚህ ባንዳ ቅጥረኞች ፈጽሞ አይገዛም። የሸዋ መላዉ ሕዝብ መብትና ነጻነት ይረጋገጣል፣ ሕጋዊ ሥርዓት ይሰፍናል፣ ይከበራል! አዲስ አበባ የሸዋ መዲና መሆኑዋ ይመለሳል! በጋላ ወራሪ የተፈናቀሉት ሁሉም ይመለሳሉ። በደርግ ያለአግባብ የተወረሰ ቤት ንብረት፣ ርስት ወዘተ፣ ለባለንብረቱ ይመለስል!
    ድል ለዐፋሕድ!
    ሞት ለኦነግ/ኦፒዲኦ፣ ለብአዴን፣ ለኢዜማ ለትሕነግ
    ሸሕድ
    2.12.2016

  2. Ato Gedu has brought up excellent and very instructive opinions. There are several points that he raised proponents of the Amhara survival struggle will benefit from. These points have also been raised by other writers previously. However, to say Gedu “ፋኖን ተቀላቅሏል” would be to insult the Amhara survival struggle. befilseta wazema, nuzazew lenefsu yibejew yihonal inji, shuashua lemesryam bihon yemigodlut gizuf negeroch allu.
    It is clear that Ato Gedu Andargachew is making a job application for the new (prospective) Ethiopian government (with grooming by the same forces that groomed Abiy Ahmed and Lemma Demography).
    He went to Europe, defended his Ph.D. thesis in May, and in August (with a boosted resume) he makes a job application in the form of a fake nuzaze. If not fake, just half-hearted and deceptive.
    For the nuzaze to have any significance for Amhara survival, Gedu should have renounced the ethnic-apartheid system and the constitution that has served as an effective system for incubating and hatching forces that carry out a genocide on the Amhara people. A system that has imprisoned the Amhara in killils, targeted them for marginalization and subjected them to torture and degradation. He spent his entire life establishing this genocidal system and now he wants to leave the system intact and blame everything on an evil Abiy Ahmed and his atrocious and deceitful 6 year-rule. No. Gedu needs to come clean and put the blame where it rightfully belongs: the ethnic apartheid political system of Ethiopia that he helped get established, the very one that is the recipe for fascism and genocide.

  3. አቶ ገዱ ያ ሁሉ መአት አማራው ላይ ሲወርድ አብረህ አሳልጠህ ዛሬ ሲያባርሩህ ይህን ብትል ሰሚ አለኝ ብለህ ትገምታለህ? አብረውህ የሚያናፍሱትም የመርህ ሰው ሳይሆኑ የጥቅም ሰዎች ናቸው፡፡ ያሳዝናል ግን የአማራና የኢትዮጵያ እጣ ፋንታ እንዲህ ሁኖ ሲቀር፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Previous Story

የአገዛዙ ሰራዊት ለቆ መውጣት ጀመረ | እስክንድር ነጋ ለአሜሪካ ምላሽ ሰጠ | አማኑኤል ከተማ በፋኖ ቁጥጥር ስር ገባች | በጎንደር አስራ አራተኛው ግዙፍ ክፍለጦር ተመሰረተ | በዶላሩ የጦር መሳሪያ ሊገዙበት ነው…

454675300 908075688018961 958075838079961065 n
Next Story

በገበያ ላይ የተመሰረተ የውጭ ምንዛሪ ተመን ስርአት በኢትዮጵያ – የህልም አለም – በክቡር ገና

Latest from Blog

“መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የሚለው የዲያስፖራ ከንቱ አታካራ! – ክፍል ሁለት

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com) በአንዳንድ ስብሰባዎችና የሕዝብ መገናኛ መድረኮች የሚታየው የአንዳንድ ዲያስፖራዎች  “መነሻችን እዚህ መዳረሻችን እዚያ” የበከተ ከንቱ አታካራ በልጅነታችን ወላጆቻችን ትምህርት እንዲሆነን ይተርኩልን የነበረውን ከጫጉላ ወጥተው ጎጆ ለመመስረት የታከቱ ሁለት ያልበሰሉ ባልና ሚስትን ታሪክ

መነሻችን አማራ መድረሻችን አማራ እና ወያኔያዊ መሠረቱ

የማይወጣ እንጀራ ከምጣዱ ያስታውቃል። የዛሬን አያድርገውና የትግሬ ልሂቆች “ትግራይ የጦቢያ መሠረት ናት ።  ጦቢያ ያለ ትግራይ፣ ትግራይ ያለ ጦቢያ ሊታሰቡ አይችሉም” በማለት ጦቢያዊ ከኛ ወዲያ ላሳር እያሉ አለቅጥ ይመጻደቁ፣ ይኩራሩ፣ ይታበዩ ነበር። ወያኔ

አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው ወንጀሎች ጥፋተኛ ተባሉ

ለአመታት በእረስር ላይ የሚገኙት  አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱባቸው የጥላቻ ንግግር ማሰራጨት እና የዕርስ በዕርስ ግጭት መቀስቀስ ወንጀሎች ጥፋተኛ መባላቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዲዮስ ታንቱ በተከሰሱበት ክሶች በዛሬ ቀጠሮ የጥፋተኝነት ፍርድ የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ

ከ”ችርቻሮ” ድል አልፎ ለመሄድ የአንድነት አስፈላጊነት – ግርማ ካሳ

በአሁኑ ጊዜ ሁለት የፋኖ አሰላለፎች አሉ:: መኖር ያልነበረበት:: አንከር ሜዲያ ከሁለቱም አሰላለፎች፣ ሁለት ፋኖ መሪዎች ጋር ቃለ ምልልስ አድርጋለች፡፡ ሁለቱን አደመጥኩ፡፡ በሰማሁት ነገር ተደስቻለሁ:: ትልቅ ተስፋ እንድሰንቅም አድርጎኛል:: የአማራ ህዝባዊ ድርጅት የፖለቲካ
Go toTop