March 23, 2024
2 mins read

“የልጄን አስከሬን ትቸ ከምወጣ እኔ ልሰዋ!” ~ አርበኛ አረጋ አለባቸዉ

434082502 7801158559902505 7404445181526337827 n

ሞቷል የተባለውን ልጁን ከነ ህይወቱ ከጠላት መንጋጋ መንጭቆ አውጥቶታል

በሸዋ ጠቅላይ ግዛት እሸቴ ሞገስ የተባለ አርበኛ ልጁ ይታገሱ እሸቴ ስለቆሰለበት የልጀን እስከሬን ትቸ አልሄድም “ሚካሄልን ይታገሱን ትቸ አልወጣም” በማለት የአማራን ህዝብ የአባትነት ታሪክ በዚህ ዘመንም ያለ እውነታ መሆኑን ሰምተን አንብተናል: ክብር ለአባታለም ብለናል::

በትላንትናው እለት በደቡባዊ ጎንደር ክፍለ ሃገር እብናት ግንባር ይህ ታሪክ ተደግሟል:: በጎንደር ክፍለ ሃገር ስመጥሩ አርበኛ ኮማንደር አረጋ አለባቸው ሁለቱ ልጆቹ ማለትም ጌታው አረጋና ክንድየ አረጋ አብረውት ይታገላሉ::

በትላንትናው እለት ጌታው አረጋ እብናት ከተማን ለመያዝ በተደረገ አወደ ውጊያ ይቆስልና ይወድቃል: በወቅቱ የትግል ጏዶቹ ተስውቷል ብለው ለጊዜው የጠላት ትጽህኖ ስለነበር ወደ ውጊያው ያተኩራሉ:: በሌላ አቅጣጫ ሲዋጋ የነበረው አርበኛው አባቱ ኮማንደር አረጋ አለባቸው ልጁ እንደተመታ ይነገረውና ልጀን ትቸ ከምወጣ ሽህ ጊዜ ልሰዋ ብሎ ዘሎ ወደ ውጊያ በመግባት ከአንድ ሰዓት በላይ እልህ አስጨራሽ በሆነ ውጊያ ተዋግቶ ለጁን ከእነ ህይወቱ ተሽክሞ ለማውጣት ችሏል::

ተስውቷል የተባለው ልጁም በአሁኑ ሰዓት ህክምና እየተደረገለት በሙሉ ጤንነት ላይ ይገኛል:: ጀግናው ኮማንደር አረጋ አለባቸውን ቃለ መጠይቅ አድርጌ ዝርዝር ይዠ እመለሳለሁ!!!

በጎንደር ምድር የአባትና የልጅን ፍቅር በዚህ መልኩ በተግባር ላሳየኸው የስሜነኛው አርበኛ ኮማንደር

አረጋ አለባቸው ክበርልን!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Latest from Blog

ዳግማዊ ጉዱ ካሣ “ይድረስ ለእገሌ” ማለቱ ሰለቸኝና ተውኩት እንጂ ዛሬም መጻፍ የፈለግሁት የአማራን ዕልቂት ለመታደግና የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማብሰር እየተዋደቁ ላሉት ወገኖቼ ነው – በፋኖም ይሁን በሌላ ስም፡፡ ኢትዮጵያን ወደቀደመ ክብሯ ለመመለስ የነገድና

ጀልባዋ አትሰምጥም፤ የሚሰምጥ ግን አለ!

[ማስታወሻ ከፍል አንድ፣ በዘሐበሻ ድረ ገጽ ላይ ኦፍ ጃዋር አንድ ኢትዮጵያ ተብሎ በእንግልዝኛ ወጥቷል] (https://zehabesha.com/of-jawar-and-ethiopia/) ባለፈው ሰሞን፣ ጃዋር መሐመድ ከደረጀ ኃይሌ ጋር  በነገራችን ላይ ክፍል ሁለት ባደረገው ቃለ ምልልስ ላይ ተመስርቼ ገንቢ አስተያየት ጽፌ በኢንግሊዝኛው ዘሐበሻ ድረ ገጽ ላይ አሳትሜ ነበር። አስተያየቴ በዚህ ቃለ ምልልስ

ስለ ጃዋርና ኢትዮጵያ (ክፍል ሁለት)

January 20, 2025 ጠገናው ጎሹ የአቤ ጎበኛው አልወለድም ለወገኖቹ መብት መከበር ሲል ባደረገው ጥረት ምክንያት እንደ ወንጀለኛ ተቆጥሮ ይሙት በቃ በፈረዱበት ጊዜ በምላሳቸው መልካም  አድርጎ ስለ መገኘት እያወሩ በድርጊት ግን ተቃራኔውን የሚያደርጉ ሁሉ

ወዮ ለመከረኛው የአገሬ ህዝብ እንጅ  ታየማ ታየ ነው

መኮንን ሻውል ወልደጊዮርጊስ “ ሰው የሰነፎችን ዜማ ከሚሰማ ይልቅ የጠቢባንን ተግሣጽ መስማት ይሻለዋል። ”   — መክብብ 7፥5 እስቲ ቆም ብለን በማሰብ  ራሳችንን እንፈትሽ ።  እንደ ሰው ፣ የምንጓዝበት መንገድ ትክክል ነውን ? ከቶስ ሰው መሆናችንን እናምናለንን ? እያንዳንዳችን ሰው መሆናችንን እስካላመንን ጊዜ ድረስ ጥላቻችን እየገዘፈ

 ለሀገር ክብርና ብልፅግና ብለን ፤ ቆም ብለን በማሰብ ፤ ህሊናችንን ከጥላቻ እናፅዳ

                                                         ፈቃዱ በቀለ(ዶ/ር)                                                       ጥር 12፣ 2017(January 20, 2025) ጆ ባይደን ስልጣናቸውን ለማስረከብ ጥቂት ቀናት ሲቀራቸው በአሜሪካን ምድር በጣም አደገኛ የሆነ የኦሊጋርኪ መደብ እንደተፈጠረና፣ የአሜሪካንንም ዲሞክራሲ አደጋ ውስጥ ሊጥለው እንደሚችል ተናግረዋል።  ጆ ባይደን እንዳሉት በተለይም በሃይ ቴክ

አሜሪካ ወደ ኦሊጋርኪ አገዛዝ እያመራ ነው! ጆ ባይደን ስልጣን ለመልቀቅ ጥቂታ ቀናት ሲቀራቸው የተናዘዙት!!

ከነፃነት ዘገዬ የአራት ኪሎው ኦነግ ሸኔ ከቁጥር ጋር እንደተጣላ ዕድሜውን አገባደደ፡፡ ኦነግ/ኦህዲድ ዛሬም ሆነ ዱሮ፣ በቤተ መንግሥትም ይሁን በጫካ ቁጥር ላይ ያለው አቋም ምን ጊዜም ያስደንቀኛል፡፡ ደግሞም እየባሰባቸው እንጂ ሲቀንሱ አይታዩም፡፡ ጥቂት

80 ቢሊዮን ብር ስንት ብር ነው?

በላይነህ አባተ ([email protected]) መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬ ምዕራባውያን የኢትዮጵያን ልጆች እያታለሉና እየደለሉ ከእምነታቸው ለመንጠቅ ሲቃጡ በ1951 ዓ ም ባሳተሙት ‘መድሎተ አሚን ወይም የሃማኖት ሚዛን ጥልቅ መጽሐፍ ሽፋን ላይ ሕዝብ ልቡናውን፣ ዓይኑን፣ ጀሮውንና

ሰው ሆይ!

“በአንደበቴ እንዳልስት መንገዴን እጠብቃለሁ፤ ኃጢአተኛ በፊቴ በተቃወመኝ ጊዜ በአፌ ላይ ጠባቂ አኖራለሁ።”  መዝሙረ ዳዊት 39:1 ወንድሙ መኰንን፣ ኢንግላንድ 15 January 2025 መግቢያ የአገር መሪ፣ በስሜታዊነት እንዳመጣለት አይዘረግፍም። እያንዳንዷ ንግግሩ እየተሰነጠቀች ትታይበታለች። ንግግሩ ቁጥብ መሆን

ከተዘራ ያልታረመ አንደበት የጠቅላይ ሚኒስትር አነጋጋሪ ንግግሮች

Go toTop