ገና ህይወቴን እሰጣለሁ።” ወደ ትግል የወጣሁት እርቦኝ ወይንም ጠምቶኝ አልያም የግል ፍላጎቴን ላሳካ አይደለም።የወጣሁበት ጉዳይ አንድና አንድ ነው እሱም እንደ አማራ ህዝብ የተጋረጠብንን መከራ ለመመከት” በአማራ ፋኖ ወሎ ዕዝ በመቅደላ ፅናትና በልጅ እያሱ ክ/ጦር ስር ካሉ በርካታ ጀግና ሴት ታጋዮች መካከል ጥቂቶቹ ከአማራ ድምፅ ሚድያ ጋር የነበራቸው ቆይታ ይህን ይመስላል።
እውነት እውነቷን
@TMA1961
መልካም የሴቶ ቀን ለኛ ጀግና ሴት ታጋዮች