ኮለኔል መሀመድ አህመድ የመራዊን ጭፍጨፋ ከመሩት የብልጽግና መኮነኖች አንዱ ነበር። የአማራ ህዝባዊ ሃይል የጣናው መብረቅ ብርጌድ በወሰደው የአፃፋ እርምጃ ኮለኔሉ መደምሰሱን አስታውቆ ነበር። ዛሬ ቀብሩ በትውልድ አካባቢው ተፈፅሟል።

ኮለኔል መሀመድ አህመድ የመራዊን ጭፍጨፋ ከመሩት የብልጽግና መኮነኖች አንዱ ነበር። የአማራ ህዝባዊ ሃይል የጣናው መብረቅ ብርጌድ በወሰደው የአፃፋ እርምጃ ኮለኔሉ መደምሰሱን አስታውቆ ነበር። ዛሬ ቀብሩ በትውልድ አካባቢው ተፈፅሟል።

ተጨማሪ ያንብቡ:  ኮንዶሚኒየም ፎቅ ላይ የወጣውን ጅብ ለማስወጣት በተከፈተ ተኩስ አንድ ወጣት ቆሰለ

2 Comments

  1. ኮረኔር የዛሬ ምናምን አመት ወደጦሩ ስትገባ ሀገርንብከውጭ ወራሪ እጠብቃለሁ ብለህ ይሆናል እርሱም የሆነው የትግሬ ሀይል ከኢትዮጵያ ጠላት ጋር ሁኖ አገር ተቆጣጠረ ጠላትህ የውጭ ጠላትህ ሳይሆን አማራ ነው ብሎ ደጋግሞ ነግሮህ በዛ ቀረጸህ የትግሬው ስብስብ ገለል ቢልም ስብሀት ያሳደገው ስብስብ እንዳንተው ያሳደገው ፍጃቸው አለህ አንተም ሳታመነታ ክፉ ስራዎችን ሰራህ። አምላክ የፈጠራት ነብስ ከፈጣሪዋ ውጭ ስትነጠቅ ያሳዝናል አንተስ አርፈኸዋል የቤተሰብህ ያሳዝናል ። ባግባቡ እንዳያዝኑ መሀመድ የሰራው ስራ ተለቆ ታይቷል። ሁለተኛ እድል አታገኝ ተሸኝተሀል ሌላ መሁመድ ከአንተ ቢማር መልካም ይሆናል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share