ከፋፋዮች አማራን የማዳን ኢትዮጵያን የመታደግ ትግል አታደናቅፉ

የሃገራችን ውስብስብ ፖለቲካ ቀዳሚውን ከተከታዩ መሰረታዊን ከመለስተኛው ማገናዘብ እያቃተው ዘመናትን ቢያስቆጥርም በጌታ ትልቅ ድጋፍ ህዝባችን ክፉዎችን እያዋረደ ነው::
 እሸቱ ጮሌ ሃይሌ ፊዳ ሰናይ ልኬ ንግስት እዳነ አክሎግ ቢራራ ይሰቀሉ  ብለን በተሳተፍንበት ያልበሰለ የጀብድኝነት የተማሪው ትግል የነበሩ ስህተቶች ዛሬ አይደገሙ ማስተዋል ጥበብ ይሙላብን:
ዶክተር እክሎግ ቢራራ የሚያደርጉት ትግል በተለይ አማራን መታደግየሚደነቅ ነው:: ሆኖም ግን በእባይ ጉዳይ ሁላችንም ግድ እንደሚለን እየታውፕቀ በዚህ ወቅት ከግድብና ሃገራዊ ልማት በላይ የክቡር የሰው ዘር በተለይ በዘረኞች ኢላማ ተደርጎ ነፍጠኛ ጦረኛ በሚል ሃሰተኛ ትርክት በእትዮጲያ አፍራሽ ሃይሎች ሻቢያ ወያኔ ኦነግ ብልጽግና የተባባሰውን ተከትሎ የሚጨፈጨውን አማራን ልመታደግ ትግሉ በተባበሩት መንግስታት የሰው መብት ኮሚሽን በተቀባይነት የብልጽግና ግፈኛ መንግስት በሚሞግትበት ለህዝብ ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂነት እየተመከረ ባለበት ሁኔታ ይህን ነቀፋና መካሰስ በአፋጣኝ ማስቆም ይኖርብናል::
aklog birara 1
aklog birara 1

ዶክተር እክሎግም እንደለየለት ቀውስ ምንደኛ ፕሮፌሰር አለማየሁ ሳይሆን እንደመልካም ሃገር ወዳድ ምሁር ለተፍጠረው ስህተት ይቅርታ ጠይቀው የቀጠሉትን ህዝባዊትግል ይግፉበት ጭፍን ነቃፊዎችና ከፋፋዮች ታቀቡ ዋናውን የሚታረደውን አማራ መታደግና ኢትዮጵያን የማስቀጠል ትግል አታደናቅፋ::

ፓስተር ዲጎኔ ሞረቴው
(ትንቢተ ሆሴዕ 4:6) ሕዝቤ እውቀት ከማጣቱ የተነሣ ጠፍቶአል፤ አንተም እውቀትን ጠልተሃልና እኔ ካህን እንዳትሆነኝ እጠላሃለሁ፤ የአምላክህንም ሕግ ረስተሃልና እኔ ደግሞ ልጆችህን እረሳለሁ።
ሞረቴው
ተጨማሪ ያንብቡ:  "ሎጋው ሽቦዬ!...የጫረው እሣት ... ሲፈጀው ታየ።..." ( አባ ታጠቅ  ምንዳሁነኝ )

2 Comments

  1. Hi there,

    My name is Chachissa. I’m a close observer of the recent struggle of the Amhara led by Fanno. I hope it’ll reach to fruition – free the Amhara and all Ethiopians. While this is my wish, I’m disappointed by what I see as a quarrel over trivial issue between Dr. Aklog B. and Habtamu Ayalew of 360 media. Somewhere else, I have called both to stop the quarrel at a time Amharas face the worst challenge in history and need the cooperation of all who can contribute for its success.

    Below is what I said in that call. Since they have not heeded the call even brag to escalate it further, I’m copying and reposting it here.

    “Dr. Aklog,

    Is this really the time for a squabble of “he said” – she said” type at this moment? I think Habtamu A. was carried away by a wrong information he got and mentioned it out of disappointment over the behaviour of some complicit Amharas while Amharas face the worst enemy in their history. Loud and clear, you’ve said Habtamu was wrong in his report. We’ve heard you and reinstated your reputation – if at all it was damaged by the report in the first place. Furthermore, since Habtamu is not insisting his report was correct, wouldn’t his silence amount to admission that his report was erroneous?

    I’m surprised you’re threateing Habtamu with legal action. I doubt you’ll succeed if you seek legal solution. As Habtamu claims there is First Amendment Freedoms of Speech and Press right which might protect him. Laws governing defamation – slander – are fluid – sifting an opinion from a fact is tough. To establish slander you need to show at least negligence on Habtamu’s side. If he has taken some care to verify the information he received, he might not be held “liable”. I say “liable” because defamation is about receiveing “damages” from the slanderer. Are you seeking damages – money – from Habtamu? I don’t think you do. So why threaten with the law?

    Dr. Aklog! You and Habtamu are standing for the same cause. To end genocide, ethnic cleansing, war crimes on the Amhara people. It might mot be petty for you but, given the huge challenge Amharas are facing, it’s time you bury the hatchet and move on. Habtamu might not be perfect, he’s doing his part for the struggle nonethelss and needs support than getting him bogging down in costly legal action. In fact, such action might hurt your good name than help you reinstated.

    Having said this, it might as well be good if Habtamu mentions the error in one of his shows. Even retract it with an apology. Whatever is said about Dr. Aklog applies to him as well. Needless to say, Dr. Aklog is an asset to the Amhara people. He also needs encouragement in his work for the Amhara people than a distaraction.

    Dr. Aklog and Habtamu seem big in ego. Is this an Amhara thing? Living in the U.S. should have taught you to forget and forgive so much false stuff being said about each other. Look what politicians, governors, mayors, etc. are being called. They IGNORE all of it and it goes to garbage. They don’t have time calling names for false stuff.

    So, you two – Don’t let ego get in you way!

  2. ፓስተር እናመሰግናለን የደቦ ፍረጃን ሳይፈሩ ሃሳብዎን ማካፈልዎ ፡፡ዶ/ር አክሎግ ሙሉ ጊዜያቸውን ለኢትዮጵያ ያዋሉ ትልቅ ክብር የሚገባቸው ዜጋ ናቸው ስለ አባይ ጉዳይ ኤምባሲ ተስብስቢያለሁ ያለኝን ሙያዊ ተሞክሮ ለማካፈል ነው ያሉት ወደፊትም በአባይ ጉዳይ እካፈላለሁ መሪዎች ይሄዳሉ ይመጣሉ የአባይ ጉዳይ ከዚህ ጋር የሚያያዝ አይደለም ነው ያሉት፡፡ አማራና ኢትዮጵያን በተመለከተ ያልጮሁበት ያልጻፉበት ያልተሳተፉበት የውይይት መድረክ የለም፡፡ ታዲያ በውስን ግንዛቢያችን ተገፋፍተን እኝህን ብርቅ ዜጋ በዚህ መንገድ ስናዋርድ በእርግጥ ኢትዮጵያዊ አስተሳሰብ ነው? ጠላቶች አንዴ መገርሳን፤አንዴ ሃጎስን፤ አንዴ ዘበርጋን፤አንዴ እስማኤልን ሁነው ይመጣሉ ይህን ነገር ማጥራት አእምሮ ያለው ዜጋ ተግባር መሆን ይገባዋል፡፡ ዛሬ ዶ/ር አክሎግን በዚህ መልኩ ካዋረድን ነገ የትኛው ምሁር መጥቶ ትግሉን ሊያግዝ ነው? ምሁር ያልተሳተፈበት እይታው የደበዘዘ ጉዞውም ቅርብ ነው ፡፡የኢትዮጵያን ጉዳይ ሁሉም የሚፈተፍትበት በመሆኑ ለውጤት ይበቃል ብሎ መገመት ከባድ ነው፡፡ ስለዚህ ረጋ እንበል አዋቂዎቻችንን እናዳምድ፤ እንደ ባዶ ነሃስ የምንኳኳ ወገኖችም ካወቁት እንማር አለማወቃችንም እንወቅ፡፡ አንዳንዴ ሳስበው ይሄ ሁሉ ዱላ የበዛባቸውም አማራ በመሆናቸው ይመስለኛል፡፡አመስግናለሁ

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share