ሌተናል ጀኔራል መሃመድ ተሰማ የሸዋን አርሶ አደር በመድፍና በታንክ በጅምላ እየጨፈጨፈው ነው

በሜጀራ ጀኔራል ግዛው ኡማ ይመራ የነበረው የፋሽስቱ አብይ አህመድ ጦር በሸዋ አንበሶች ክፉኛ መደምሰሱን ተከትሎ ወራ*ዳው መሃመድ ተሰማ ተጨማሪ 2 ኮር ሰራዊት በማዝመት ሸዋን እየጨፈጨፈ መሆኑን ከአገር መከላከያ ሰራዊት መረጃ መምሪያ የተገኘ ሰነድ ያመለክታል::
በደርግ ዘመነ የክበብ ዘበኛ ወፖ (ወታደራዊ ፖሊስ) የነበረው ተስፈኛው መሃመድ ተሰማ የሸዋን ሕዝብ እየጨፈጨፍክ እንደሆነ ደርሰንበታል!
አንተ ወራ*ዳ ሰሞኑን አንዲት የኦህዴድ ባለ ሃብት ሚስትህን ዱባይ ወስዳ እንዳንሸራሸረቻትና እንዳሳከመቻት አልሰማንም መስሎህ ነው!? አንድ ቀን ታሪክ ይፋረድሃል::
ለአዲስ ዓመት የበዓል ተብሎ በአካውንትህ 2,000,000 ( ሁለት ሚሊዮን) ብር እንደገባልህ አናውቅም መስሎህ ነው?
አማራን እየጨፈጨፉት ያሉት ለሆዳቸው ያደሩ ባንዳ አማራዎች ጭምር ናቸው
አንድ ቀን በሕዝብ ፊት ቆመህ ትዳኛለህ
ሳራ ታደሰ
ተጨማሪ ያንብቡ:  በወቅታዊ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በተገኙበት የተካሄደው ሙሉ ውይይት

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Share