July 5, 2022 ዜና 2 mins readአማራው በዘሩና በማንነቱ እየተገደለ ያለው በአብይ አህመድ እና በሽመለስ አብዲሳ ቀትተኛ ትዛዝ ነው “በዘሩና በማንነቱ እየተገደለ ያለው የክልሉ ፕሬዝደንትና በኦሮምያ ብልፅግና ቢሮ ኃላፊዎችና አመራሮች ናቸው እንጂ ሸኔዎች አይደሉም። በእነሱ የተቀናባበሩ ሸኔዎች ናቸው ግድያውን እየፈፀሙ ያሉት። ነገ ፀፀት እንዳይኖርብኝ ይቺን ልናገር። yes! እውነቱ ይሄ ነው።ሁለት አይነት ሸኔ ነው ያለው። እውነተኛው ሸኔ እና ሳቦታጅ ሸኔ ነው ያለው። ሳቦታጁ ሸኔ የሚመራው በኦሮምያ ክልል አመራር ነው። የኦሮምያ ክልል አመራርና የኦሮምያ ክልል ብልፅግና ቢሮ ከእነ አማራሮቻቸው ከነካቢኔዎቻቸው ካልተፈረካከሱ በቀር በጭራብ ሞት ግድያ በኦሮምያ ሊቆም አይችልም።ይቺን ተነጋሬ ነገ ጠዋት ልሙት። ፀፀት የለብኝም እኔ። ስለምናውቅ ነው የምንናገረው። ስለምናውቅ…. የሰው ነፍስ ያነገበግበናል…. ቋቅ ብሎናል….ቋቅ ብሎናል። መግለጫ ሰልችቶናል። የሀዘን መግለጫ ቋቅ ብሎናል እኛ አንፈልግም!የሀዘን መግለጫ ድንኳን ማሳመሪያ ልንሆንን አይደለም ወደ ኢትዮጵያ የመጣነው። ንፁሃንን ከግድያና ከስርቆት ለማትረፍ ነው ወደ ኢትዮጵያ የመጣነው። ማንንም ለማጀገን፣ ማንንም ለማጥፋት አይደለም። በፍፁም። የብሄር ብሄረሰብ እልቂት ሁሉ ነገር ተቀምሞ እየተሰራጩ ያለው ከኦሮምያ ክልል ፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት እና ከኦሮምያ ክልል ብልፅግና ቢሮ ነው። እዚያ ላይ ያሉ አመራር እና አሰራሮች ሁሉ ከነካቢኔው ካልተገልበጡ በሙሉ ሞት መቼም ሊቆም አይችልም ቃል ለምድር ለሰማይ!!” :-አንጋሳ ኢብራሄም – የምክር ቤት አባል።የንፁሃን ደም ይጮሃል!! Facebook X Pinterest Linkedin Whatsapp Reddit Email Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Δ
ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም ደራሲና ገጣሚ፡- አበረ አዳሙ በአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ ላይ ያቀረቡት ግጥም
ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ ብ/ጀኔራሉ ባህርዳር ላይ ተሸኘ የጦር አውሮፕላኖች በሽሬ ሰማይ ህወሃት ሌላ ጦርነት አወጀ
አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ የጀኔራሎች ግምገማ ሾልኮ ወጣ ” ከአቅማችን በላይ ሆኗል” የክልሉ ፕሬዚዳንት ደብዛቸው ጠፋ