July 5, 2022
2 mins read

አማራው በዘሩና በማንነቱ እየተገደለ ያለው በአብይ አህመድ እና በሽመለስ አብዲሳ ቀትተኛ ትዛዝ ነው

291050942 5552412314810340 5560603866758717482 n

May be an image of 1 person and sunglasses“በዘሩና በማንነቱ እየተገደለ ያለው የክልሉ ፕሬዝደንትና በኦሮምያ ብልፅግና ቢሮ ኃላፊዎችና አመራሮች ናቸው እንጂ ሸኔዎች አይደሉም። በእነሱ የተቀናባበሩ ሸኔዎች ናቸው ግድያውን እየፈፀሙ ያሉት። ነገ ፀፀት እንዳይኖርብኝ ይቺን ልናገር። yes! እውነቱ ይሄ ነው።
ሁለት አይነት ሸኔ ነው ያለው። እውነተኛው ሸኔ እና ሳቦታጅ ሸኔ ነው ያለው። ሳቦታጁ ሸኔ የሚመራው በኦሮምያ ክልል አመራር ነው። የኦሮምያ ክልል አመራርና የኦሮምያ ክልል ብልፅግና ቢሮ ከእነ አማራሮቻቸው ከነካቢኔዎቻቸው ካልተፈረካከሱ በቀር በጭራብ ሞት ግድያ በኦሮምያ ሊቆም አይችልም።
ይቺን ተነጋሬ ነገ ጠዋት ልሙት። ፀፀት የለብኝም እኔ። ስለምናውቅ ነው የምንናገረው። ስለምናውቅ…. የሰው ነፍስ ያነገበግበናል…. ቋቅ ብሎናል….ቋቅ ብሎናል። መግለጫ ሰልችቶናል። የሀዘን መግለጫ ቋቅ ብሎናል እኛ አንፈልግም!
የሀዘን መግለጫ ድንኳን ማሳመሪያ ልንሆንን አይደለም ወደ ኢትዮጵያ የመጣነው። ንፁሃንን ከግድያና ከስርቆት ለማትረፍ ነው ወደ ኢትዮጵያ የመጣነው። ማንንም ለማጀገን፣ ማንንም ለማጥፋት አይደለም። በፍፁም። የብሄር ብሄረሰብ እልቂት ሁሉ ነገር ተቀምሞ እየተሰራጩ ያለው ከኦሮምያ ክልል ፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤት እና ከኦሮምያ ክልል ብልፅግና ቢሮ ነው። እዚያ ላይ ያሉ አመራር እና አሰራሮች ሁሉ ከነካቢኔው ካልተገልበጡ በሙሉ ሞት መቼም ሊቆም አይችልም ቃል ለምድር ለሰማይ!!” :-አንጋሳ ኢብራሄም – የምክር ቤት አባል።
የንፁሃን ደም ይጮሃል!!

Leave a Reply

Your email address will not be published.

abiymania 1
Previous Story

ሰውዬው (ሀንጌሳ) እውነቱን ተናግሬ ልሙት እያለ ነው። ታዬ ደንዳኣም መጠየቅ ያለባቸው ሰዎች አሉ ብሏል

290930725 187609450484245 3566340766797368468 n
Next Story

ጠ/ሚኒስትሩ ፣ የፍትህ ሚኒስትሩ ፣ የሰላም ሚኒስትሩና ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸው የመንግሥት ሹማምንት ሥልጣናቸውን ይልቀቁ።

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop