June 30, 2022
1 min read

የአስራ አምስት ቀን ህፃን! – በላይነህ አባተ

289659386 10159901026834393 7717595044600991369 n 1

289659386 10159901026834393 7717595044600991369 n 1ንፁህ የአማራ ደም ወለጋ ተንጣሎ፣
ጠራርጎ ሊወስደው ዓባይ መጣ ደሞ፣
የተከሉት ችግኝ ስላልዋጠው መጦ፡፡

የደም ጅረት ሲፈስ ፀጥና እረጭ ያሉ፣
የዓባይ ጎርፍ ሲባል መብረቅ ይሆናሉ፡፡

የአስከሬን ተራራን ተመጤፍ ያልጣፉ፣
ምሁር ተብዮዎች ግድብ ይዘክራሉ፡፡

የአስራ አምስት ቀን ህፃን ተደፍታ ስታለቅስ፣
ተናቶች ታያቶች የሬሳ ክምር ውስጥ፣
ምኑን ሰው ሆንና ቆመን የምንሄድ፡፡

ኧረ ተው የሰው ልጅ በሰውነት ቀጥል፣
ተበግ መንጋ አትውረድ በአባይ በመደለል፡፡

በላይነህ አባተ (abatebelai@yahoo.com)
ሰኔ ሁለት ሺ አስራ አራት ዓ.ም.

WEB ETHIOPIA OROMIA 1000X562

Leave a Reply

Your email address will not be published.

289400592 5722414181124964 5269612006251504988 n
Previous Story

የኢትዮ ሱዳን የድንበር ፍጥጫ ወዴት?

290319235 5722785361087846 7637859136352488556 n
Next Story

የአማራ ክልል መንግስት ተማሪዎችን ሰልፍ ከለከለ «ተማሪዎች ሰልፎች እንዳያደረጉ ለምን ተከለከሉ?» – ዓለምነው መኮንን

Latest from Blog

አስቸኳይ ህዝባዊ ጥሪ

July 24, 2024 ዓለማቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት Global alliance for the Rights of Ethiopians (GARE) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት የብዙ ወገኖቻችንን ህይዎት ማለፉን
Go toTop